ከተለያየ አካባቢ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ከ23 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር እና የእየሩስ ዓለም ሕጻናትና ማህበረሰብ ከተለያየ አካባቢ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች 23 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
መቄዶንያ የበጎ…