Fana: At a Speed of Life!

ለዓለም አቀፉና ለብሔራዊ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔዎች ስኬት እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች አበረታች ናቸው – የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዓለም አቀፉና ለብሔራዊ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔዎች ስኬት እስካሁን እየተደረጉያሉ ዝግጅቶች አበረታች መሆናቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ÷ ኢትዮጵያ…

በትግራይ ክልል በተለያዩ ዞኖች በግጭት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው የውሃ አውታሮች ተጠግነው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ እና ማዕከላዊ ዞኖች በግጭት ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የውሃ አውታሮች ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ በግጭት ምክንያት…

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል÷ 63 ነጥብ 9 በመቶ ያህሉ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት…

በሰሜን ሸዋ ዞን ቅንብቢት ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቅንብቢት ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ ዲቭዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ታከለ ቶሌራ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአፋር ክልል በጦርነት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልገሎት፣ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በአፋር ክልል አሸባሪው የህወሓት ቡድን ባደረሰው ጉዳት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች አምስት ሚሊየን ብር ግምት…

ኢትዮጵያ ከገጠማት ፈተና እንድትወጣ ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት – የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከገጠማት ዘርፈ ብዙ ፈተና ለመውጣት በምታደርገው ትግል ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን መቆም አለበት ሲሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ ተናገሩ። የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር አንደኛ ዓመት የሥራ…

የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያየ የሙያ መስክ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው፡፡ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሰቲ እና ደሴ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው፡፡ የደብረ…

በድሬዳዋ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀከቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 20 የልማት ፕሮጀክቶች እየተመረቁ ነው። ፕሮጀክቶቹ እየተመረቁ ያሉት÷ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ፈትያ አደም ፣ የድሬዳዋ…

በአምባሰል ወረዳ 26 የሞርታርና የላውንቸር ተተኳሾችና 27 የሞርታር ቅንቡላ ማቀጣጠያ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 03 ቀበሌ ልዩ ስሙ ሮቢት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 25 የሞርታር ተተኳሽ፣ 1 የላውንቸር ተተኳሽ እንዲሁም 27 የሞርታር ቅንቡላ ማቀጣጠያ ተገኘ፡፡ የአምባሰል ወረዳ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት በሀዋሳ ከተማ ሲያካሂድ የቆየው መደበኛ ጉባኤ ልዩ ልዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ። በምክር ቤቱ የተሾሙት ሁለት አስፈጻሚ አካላትና 98 በተለያየ ፍርድ ቤት ደረጃ የሚሰሩ ዳኞች ናቸው። ከክልሉ ስራ…