የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ተወላጅ ዳያስፖራ አባላት በነበረው የፀጥታ ችግር ለተጎዱ የፀጥታ አካላት ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Jul 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ተወላጅ የሆኑ የዳያስፖራ አባላት በጋምቤላ ከተማ በነበረው የፀጥታ ችግር ጉዳት ለደረሰባቸው የፀጥታ አካላት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የድጋፉ አስተባባሪ ኢንጂነር የን ሪያንግ ÷ የተደረገው ድጋፍ ከ100 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊስ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 631 የፖሊስ መኮንኖች እያስመረቀ ነው። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እና ጥሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ ተያዘ ዮሐንስ ደርበው Jul 23, 2022 0 አዲስ አበባ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ መያዙን ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ግምታዊ ዋጋቸው 33 ሚሊየን 842 ሺህ 600 ብር የሆኑ የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር የአውሮፕላኖችን እግር መለዋወጥ የሚያስችል ስምምነት ፈረመ ዮሐንስ ደርበው Jul 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ማረፊያ እግሮች መለዋወጥ የሚያስችል ስምምነት ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ÷ አየር መንገዱ በቦይንግ 787 ድሪምላይነር…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2014 ዓ.ም በ99 ተቋማት ላይ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ተከስቷል- ኢመደአ ዮሐንስ ደርበው Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው የሳይበር ደህንነት ፍተሻና ግምገማ በ99 ተቋማት ላይ የተፈጠረ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነትን በመለየት ክፍተቱ እንዲታረም ማድረጉን አስታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና 1ሺህ 65 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ዮሐንስ ደርበው Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 65 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢው ድጋፍ እና እንክብካቤ ተደርጎላቸው ወደ ተዘጋጀላቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢኮኖሚው ውስጣዊና ውጫዊ ጫናዎችን ተቋቁሞ እየተጓዘ መሆኑን አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢኮኖሚው ውስጣዊና ውጫዊ ጫናዎችን ተቋቁሞ እየተጓዘ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማኅበር ትኩረቱን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ አተኩሮ 19ኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔውን እያካሄደ…
ስፓርት በሴቶች 800 ሜትር ግማሽ ፍጻሜ ሶስት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ ዮሐንስ ደርበው Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚሳተፉበት የሴቶች 800 ሜትር የግማሽ ፍጻሜ ውድድር ሌሊት 10 ሰዓት ከ35 ላይ ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ አትሌት ደርቤ ወልተጂ፣ አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ እና አትሌት ሀብታም አለሙ ይሳተፋሉ፡፡…
ስፓርት ሴኔጋላዊው ሳዲዮ ማኔ የካፍ የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ ዮሐንስ ደርበው Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የቀድሞው የሊቨርፑል ኮከብ እና የአሁኑ የባየር ሙኒክ አዲስ ፈራሚ ሳዲዮ ማኔ የካፍ የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል፡፡ ሳዲዮ ማኔ በክለቡ ሊቨርፑል ማራኪ የውድድር ዓመት ከማሳለፉ በተጨማሪ÷ ሀገሩ ሴኔጋል የአፍሪካ…