Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በመተከል ዞን የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልልና የዞን አመራሮች ልዑክ በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የበቆሎ ሰብልን ጎበኘ። ከጉብኝቱ በተጨማሪ ከማንዱራ ወረዳ ፎቶ ማንጃሪ ቀበሌ…

እስከ ትናንት ድረስ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጠቃላይ እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ በተደረገው ርብርብ እንደ ሀገር ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ “ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል እየተተከለ ያለው የ2014…

የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ጋዜጠኞች በጉለሌ እፅዋት ማዕከል ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራተኛው ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ ዐሻራ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ ከተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ጋዜጠኞች በጉለሌ እፅዋት ማዕከል ችግኝ ተክለዋል። ከፋና…

1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ÷ 1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው…

ሕዝቡ ካለፈው ዓመት በላቀ ሁኔታ በነቂስ ወጥቶ አረንጓዴ ዐሻራውን እንዲያኖር እና ዳግም ታሪክ እንዲሠራ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ሕዝብ ካለፈው ዓመት በላቀ ሁኔታ በነቂስ ወጥቶ አረንጓዴ ዐሻራው እንዲያኖር እና ሪከርድ በማሻሻል ዳግም ታሪክ እንዲሠራ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ የተመራ የፓርላማና የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የፓርላማና የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ የአመራሮች ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል፡፡ ልዑኩ ገራድ ዊልዋል አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ÷ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ…

የዓለም የወንዶች ማራቶን ፍጻሜ ውድድርን አትሌት ታምራት ቶላ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድርን አትሌት ታምራት ቶላ አሸነፈ፡፡ አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሰዓት ከ 5 ደቂቃ ከ 36 ሰከንድ በመግባት ነው ውድድሩን ያሸነፈው፡፡ አትሌት ሞስነት…

በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መከፈቱ የሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ያጠናክራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን እስላማባድ ኤምባሲ እንዲከፈት መድረጉ የሁለቱን አገራት የሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ይበልጥ እንደሚያጠናክረው የአገሪቱ ባለሥልጣን ገለጹ። የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት…

የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በውድድሩም÷ አትሌት ሌሊሳ ደሲሳ፣ አትሌት ሙስነት ገረመው፣ አትሌት ሰይፉ ቱራ እና አትሌት ታምራት ቶላ ተሳትፈዋል፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ በሚገኘው…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በቢሾፍቱ የከተማ ግብርና ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ መንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በቢሾፍቱ ከተማ ተገኝተው የከተማ ግብርና ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዚሁ ጊዜ ባደረጉት…