Fana: At a Speed of Life!

የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር 40 የአልሸባብ አሸባሪዎችን ገደልኩ አለ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣2014(ኤፍ ቢሲ) የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር 40 የአልሸባብ አሸባሪዎችን መግደሉን የሀገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ አስታወቀ፡፡ የአልሸባብ ታጣቂዎች በመካከለኛው ሶማሊያ ሸበሌ ግዛት በተደረገ ወታደራዊ ዘመቻ ስለመገደላቸው ነው የሀገሪቱን ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ…

የዋቸሞ እና ሚዜን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር ያሰለጠኗቸውን ከ1 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በዱራሜ ካምፓስ በተለያየ የሙያ መስክ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ…

የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በነገው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በነገው ዕለት በደብረብርሀን ከተማ እንደሚጀመር የሊጉ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ስብሰባው ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን÷ በዋናነት በሊጉ የተሠሩ ሥራዎችን በመገምገም ለቀጣይ…

የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣2014( ኤፍ ቢሲ) የዶንባስ ሪፐብሊክ ሙሉ በሙሉ ከዩክሬን ጦር እጅ ወጥታ በሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋሏን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌይ ሾይጉ ለፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ባደረጉት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልል ደረጃ 4ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተካላ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኢሉ አባቦር ዞን ያዮ ወረዳ በክልል ደረጃ አራተኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተካላ አስጀመሩ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የጅግጅጋ መብራት ኃይል ማስፋፊያ ፕሮጀክትን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዕሰ ማሌ ክልል ዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የጅግጅጋ ከተማ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን በይፋ መርቀዋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና የጅግጅጋ ከተማ…

ሕግ ሊወጣላቸውና መሻሻል የሚጠይቁ ጉዳዮች ውይይት እየተደረገባቸው ሲወጡ ለሀገረ መንግሥት ግንባታው ጠንካራ ምሰሶ ይሆናሉ- አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕግ ሊወጣላቸውና መሻሻል የሚጠይቁ ጉዳዮች በጥናት እየተለዩ እና ጥልቅ ውይይት እየተደረገባቸው መውጣታቸው ለሀገረ መንግሥት ግንባታው ጠንካራ ምሰሶ እንደሚሆን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሸገር ተናገሩ፡፡ ፌዴሬሽን…

የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ “እንችላለን” ብለን የተነሳነውን እውን ለማድረግ እየሰራን ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብን ተሳትፎ በማረጋገጥ የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ "እንችላለን" ብለን የተነሳነውን እውን ለማድረግ እየሰራን ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ፡፡ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት 2ኛ ዓመት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባህሬን አቋርጦት የነበረውን በረራ ጀመረ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሁለት ዓመታት በላይ አቋርጦት የነበረውን የባህሬን በረራ ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ባህሬን ማናማ አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት…

“የዝንጀሮ ፈንጣጣ” እስካሁን በኢትዮጵያ አልተከሰተም- ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የዝንጀሮ ፈንጣጣ" በሚባል የሚታወቀው ተላላፊ በሽታ እስካሁን በኢትዮጵያ አለመከሰቱን ጤና ሚኒስቴር አረጋገጠ፡፡ "የዝንጀሮ ፈንጣጣ" በኢትዮጵያ ተከስቶ ሁለት ሰዎች ተለይተዋል (ኳረንቲን ገብተዋል) የሚል መረጃ በሪፖርተር ጋዜጣ…