Fana: At a Speed of Life!

ኢንዱስትሪ ፓርኮች በስራ ዕድል ፈጠራ የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያመጡ መንግስት አስፈላጊውን እገዛ ያደርጋል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች በስራ ዕድል ፈጠራና ውጭ ምንዛሬ የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያመጡ መንግስት አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ ፡፡ ከንቲባዋ የለቡ…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት መልሶ ለማስቀጠል ወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ዝግጅቱን አጠናቆ ነባር ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ወደ…

የአማራ ክልል በጦርነት የደረሰበትን ችግር ለመሻገር ከክልሉ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ነን – የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን የአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት የደረሰበትን ውድመት ለመሻገር ከክልሉ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ…

የአፋር ክልል ምክር ቤት ስድስተኛ የስራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ስድስተኛ የስራ ዘመን አንደኛ ዓመት አንደኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በሠመራ ከተማ ተጀመረ። ጉባኤው እስከ መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም በሚያደርገው ቆይታ በተለያዩ ወቅታዊ አጀንዳዎች…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከዓለም ባንክ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከዓለም ባንክ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ታውፊላ ንያማድዛቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ የልማት እቅዶች ዙሪያ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።…

የቱሪዝም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በቅንጅት ለመስራት ምክክር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በቅንጅት ለመስራት ምክክር ማካሄዱን ገለጸ፡፡ በቱሪዝም ሚኒስትሩ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ የተመራ ልዑክ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በማምራት ከክልሉ…

ብልግፅና ፓርቲ በመከረባቸው ውሳኔዎቸና አቋሞች ላይ የሚመክር የህዝብ በሐረሪ ውይይት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልግፅና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤ በመከረባቸው ውሳኔዎቸና አቋሞች ላይ የሚመክር የህዝብ የውይይት መድረክ ከመጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚካሄድ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ገለጸ። የክልሉ…

የኢትዮጵያ የወንዶች የቮሊቦል ጥሎ ማለፍ ውድድር መጋቢት 15 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ የወንዶች የቮሊቦል ጥሎ ማለፍ ውድድር መጋቢት 15 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን አስታወቀ። በአዲስ አበባ ትንሿ ስታዲየም በሚካሄደው ውድድር ወላይታ ዲቻ፣ ሙገር ሲሚንቶ፣…

በኢ-ሜይል መልእክቶች ላይ የሚቃጡ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች በ50 በመቶ መጨመሩ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 ብቻ መሰረታቸውን ክላዉድ (cloud) ላይ ያደረጉ የኢ-ሜይል መልእክቶች ላይ ያነጣጠሩ የጥቃት ሙከራዎች 50 በመቶ ጭማሪ ማሳየታቸውን የትሬንድ ማይክሮ ሪፓርት ይፋ አድርጓል። የሳይበር ደህንነት ምርት አቅራቢው…

በጌዴኦ ዞን በአይነስውር ተገልጋይ ላይ በደል ያደረሱ የጤና ባለሙያዎች ከስራ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን በዲላ ዙሪያ በሚገኘው በጪጩ ጤና ጣቢያ ውስጥ ወላድ በሆኑ አይነስውር ተገልጋይ ላይ በደል ያደረሱ የጤና ባለሙያዎች ከስራ ታገዱ። በዞኑ ጤና ጣቢያ ውስጥ አይነስውር በሆኑ ወላድ እናት ላይ በታየው…