Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስታዲየም ግንባታን በቅርብ ጊዜ ለማጠናቀቅ እንሰራለን – የቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንላይት ኢንጅነሪንግ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንላይት ኢንጅነሪንግ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ዋንግ ቹንቺንግ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ስታዲየምን በፍጥነት ለመጨረስ በሚያስችል ጉዳይ ላይ ከባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

በመዲናዋ በቡድን በመደራጀት የተለያዩ ወንጀሎችን ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩ 51 ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡድን በመደራጀት የተለያዩ ወንጀሎችን የፈፀሙ 51 ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወንጀል ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩ የህዝብ መገልገያ በሆኑ ልዩ ልዩ የመሰረተ ልማት…

በድሬዳዋ የኩላሊት እጥበት ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የኩላሊት እጥበት ማዕከል ሊገነባ ነው። በድሬዳዋ በኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፋ የጤና ችግር የሚዳረጉ ዜጎችን ለመታደግ የአስተዳደሩ አመራሮች፣ ነዋሪዎች፣ መንግስታዊና…

ቢሮው በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የተማሪ ወንበሮችን አሰራጨ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የተማሪ ወንበሮችን ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የትምህርት ግብዓቶች ጥናትና አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ይርሳው ብርሃኔ እንደገለጹት÷ ቢሮው…

ኮኬይን የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮኬይን የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሸቱ 2 ከ30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዘ፡፡ ሦስት የናይጄሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች መነሻቸውን ብራዚል-ሳኦ ፖሎ በማድረግ በኢትዮጵያ በኩል ወደ…

የከረዩ አባ ገዳዎችን ግድያ በተመለከተ በህጋዊና ባህላዊ መፍትሔ እልባት ለመስጠት እየተሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከረዩ አባ ገዳዎች ግድያን በተመለከተ ህጋዊ እና አባገዳዎች በሚያስቀምጡት ባህላዊ መፍትሔዎች እልባት ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ድርጊቱ ትልቅ ስብራትን የፈጠረ…

የጋምቤላ ክልል የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ኡኬሎ ኝጌሎ ስረዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ኡኬሎ ኝጌሎ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ። አቶ ኡኬሎ ኝጌሎ ባደረባቸው ድንገተኛ ህመም በ58 ዓመታቸው መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓም ከዚህ ዓለም በሞት…

አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌና ሌሎች አመራሮች የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌና ሌሎች አመራሮች በጅማ ከተማ የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ። ምዕራፍ አንድ የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክት ባለፈው አመት የተጠናቀቀ ስሆን ምዕራፍ…

ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከመራጮች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መራጮች ጋር እየተወያዩ ነው። በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ተመርጠው ፓርላማ…

ለሰላምና ልማት በአንድነት ከሰራን የማንሻገረው ተግዳሮት የለም- ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕዝባችን ሰላም እና ልማት በአንድነት እና በቁርጠኝነት ከሠራን የማንሻገረው ተግዳሮት የለም ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በመካሄድ ላይ በሚገኘው 6ኛው የክልሉ ምክር…