Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ የቡና ምርትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቡና ምርትን በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በእጥፍ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ርዕሠ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሠ መስተዳድሩ ዛሬ በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የተመራው…

ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፏን በማሳደግ በምግብ እህል ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያግዙ የዓለም ባንክና የተመድ የስራ ሀላፊዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፏን በማሳደግ በምግብ እህል ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያግዙ የዓለም ባንክና የተመድ የስራ ሀላፊዎች ተናገሩ። በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን የተለያዩ…

ታይላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ6 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ለገሰች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ6 ሀገራት የሚከፋፈል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብልቃጥ በላይ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት መለገሷን አስታውቃለች፡፡ ድጋፉን ያጸደቀው የታይላንድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጉዳይ አስተዳደር ማዕከል…

ክፍለ ከተማው በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች በአንድ ጀምበር ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ባለሀብቶችን፣ አርሶ አደሮች እና የሃይማኖት አባቶችን በማስተባበር በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል በአንድ ጀምበር ከ11 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡…

የሰላም ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች 35 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም የክልሉ መንግሥት ለዓመታት የገነባው መሠረተ ልማት በአሸባሪው ቡድን…

ለ2ኛው ዙር የኮቪድ- 19 ክትባት ዘመቻ መሳካት መገናኛ ብዙኃንና አመራሮች አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከየካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በዘመቻ መልክ ለሚሰጠው የኮቪድ- 19 ክትባት የመላው ህብረተሰብ ተሳትፎ እንዲጠናከር የመገናኛ ብዙኃን እና በየደረጃው ያሉ አመራሮች አስፈላጊውን ቅስቀሳና ድጋፍ እንዲያደርጉ የጤና ሚኒስቴር ጠየቀ።…

ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ዛሬ መጠናቀቁን የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽህፈት ቤቱ እንደገለጸው÷ ሥልጠናው ከፍተኛ አመራሩ የተጣለበትን ሃላፊነት በብቃት…

በሙርሌ ታጣቂዎች የታገቱ ህጻናትን ለማስመለስ የፌደራል ፖሊስ ከክልሉ የጸጥታ ሃይል ጋር በመሆን በጋራ እየሰራ ይገኛል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አኝዋክ ዞን ዲማ ወረዳ ኡኩቡ በሚገኘው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ሰሞኑን ከደቡብ ሱዳን አጎራባች አካባቢ ሰርገው በገቡ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች የታገቱ ህጻናትን ለማስመለስ የፌደራል ፖሊስ ከክልሉ የጸጥታ ሃይል ጋር…

በህገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ9 ሺህ በላይ ጥይት መያዙን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ9 ሺህ በላይ ጥይት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር ባደረጉት ክትትል በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ…

የመዲናዋ ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴዎችን አባላትና ሰብሳቢዎች ምርጫ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባኤ በዛሬ ውሎው የምክር ቤቱን ቋሚ ኮሚቴዎች አባላትን እና ሰብሳቢዎችን ምርጫ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ምርጫውን ያጸደቀው፥ በቀረቡለት የ7 ቋሚ ኮሚቴዎች አባላት እና ሰብሳቢዎች ዝርዝር ላይ…