ምክር ቤቱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ላይ ህብረተሰቡ አስተያየት እንዲሰጥባቸው ዝርዝራቸውን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ላይ ህብረተሰቡ አስተያየት እንዲሰጥባቸው ዝርዝራቸውን ይፋ አድርጓል፡፡
የዕጩ ኮሚሽነሮች የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…