Fana: At a Speed of Life!

የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በወልቂጤ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ በወልቂጤ ከተማ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ወደ ከተማዋ የገቡት የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣…

አቶ አደም ፋራህ በቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ8ኛ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው የቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ተሳትፈዋል። ከብልፅግና ፓርቲ…

በስንቅሌ የቆርኬዎች መጠለያ ለጎብኚዎች አገልገሎት የሚሰጥ ሎጅ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስንቅሌ የቆርኬዎች መጠለያ ለጎብኚዎች አገልገሎት የሚውል የማሕበረሰብ አቀፍ ሎጅ ክፍት መደረጉን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሎጁ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው፤ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ስለሺ ግርማ፣…

ብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ሥራዎች እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ያሉ መልካም ዕድሎችን በመጠቀም የሕዝብ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለጹ። ርዕሰ መሥተዳድሩ ይህን ያሉት በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሕዝብ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዳሬ ሰላም ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ገብተዋል። አቶ ተመስገን ወደ ዳሬ ሰላም ያቀኑት ለ3ኛ ጊዜ በሚካሔደው የጂ-25 የአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት ጉባዔ ላይ ለመካፈል ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የአህጉሩ ቀዳሚ ቡና…

ከደረጃ በታች የሆኑ ምርቶችን ለማስገባት ሲባል የመንግሥትን አገልግሎት በገንዘብ መግዛት አይቻልም – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እጅ ጠምዝዞ ከደረጃ በታች የሆኑ ምርቶችን ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ የመንግሥትን አገልግሎት በገንዘብ ለመግዛት መሞከር ፈጽሞ እንደማይቻል የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት፤…

የኢትዮጵያ ፖሊስ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ስምሪት እንዲሰፋ ይደረጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ስምሪቱን እንዲያሰፋ ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ እና የጸጥታና ደኅንነት ኃላፊ ጊልስ ሚቻውድ ገለጹ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከጊልስ…

ለ19 የአገልግሎቱ የክልል ቅርንጫፎች የተሽከርካሪ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት እና አጋሮች (ግሎባል ፈንድ፣ አፍሪካ ሲዲሲ እና ጋቪ) ድጋፍ የተገዙ 62 ተሽከርካሪዎች ለኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት 19 የክልል ቅርንጫፎች ተሰጡ። ተሽከርካሪዎቹ የሕክምና…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አገልግሎት አየር መንገድ” ዕውቅና ተቀዳጀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በኬኒያ በተካሄደው የ2025 የአየር ዕቃ ጭነት አገልግሎት ልሕቀት ሽልማት መርሐ-ግብር “የአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አገልግሎት አየር መንገድ” በመባል ዕውቅና ተቀዳጀ። በተጨማሪም “የአፍሪካ…

ኡስታዝ አቡበከር ሁሴንን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ 5 ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለ ግለሰብን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ አምሥት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ። የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መርምሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና…