የቬትናም እና ሩሲያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት በሚያደርጉበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከቬትናም ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ከምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ንጉዬን ሚንህ ሃንግ ጋር…