Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የተሳካ እንዲሆን ዝግጅት ተጠናቋል- የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የተሳካ እንዲሆን ዝግጅት አጠናቆ ወደስራ መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ። ይህ የተባለው ቢሮው በምስራቅ አማራ ከሚገኙ ዞኖች ጋር አረንጓዴ አሻራን አስመልክቶ በኮምቦልቻ ከተማ ባደረገው…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛ ዓመት 13ኛው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ዛሬ ተጠናቋል፡፡ ምክር ቤቱ በክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር የቀረበውን የክልሉን የ2014 ዓ.ም በጀት እና በተለያዩ ረቂቅ ደንቦች ላይ ተወያይቷል።…

በመዲናዋ በተሽከርካሪዎች ግጭት ምክንያት ከ 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንገድ ሃብት ላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ በተሽከርካሪዎች ግጭት ምክንያት ከ 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንገድ ሃብት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡ በበጀት ዓመቱ 12 ወራት ውስጥ 62 ግጭቶች በቀለበት መንገድ በሚገኙ…

ለሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ለሚንቀሳቀሰው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ልዩ ሃይል ሽኝት ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታውን ቡድን በመደምሰስ የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የሚደረገውን ዘመቻ ለማገዝ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ልዩ ሃይል ሽኝት ተደረገለት፡፡ የጁንታው ቡድን በኢትዮጵያ ላይ የከፈተውን ሀገር የመበታተን ተግባር ሙሉ በሙሉ በማክሸፍ…

ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሣምንት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለፀ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ሲሆን የገቢ ኮንትሮባንድ 47 ሚሊየን 535 ሺህ 362 ብር…

አቶ እርስቱ ይርዳ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ 1 ሺህ 442ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ…

ሚኒስቴሩ 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ከአሜሪካ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ከአሜሪካ ተረክቧል፡፡ ክትባቱን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዛሬው ዕለት አስረክበዋል። ክትባቱ የጆ ባይደን አስተዳደር…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም የተመደቡ 5 ሺህ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ 5 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲው መግባት ጀምረዋል። ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲው ሲደርሱ የአካባቢው ህብረተሰብ፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ነባር ተማሪዎች አቀባበል…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በነገው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሄዳል፡፡ የምክር ቤቱ የፕሬስ እና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው ጉዳዩን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ምክር ቤቱ ነገ…