በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 መፈናቀልን በሚመለከት ኢትዮጵያውያን በፈለጉት አካባቢ ሰርተው መኖር ሕገመንግሥታዊ መብታቸው ነው።
👉 የተፈናቀሉ ሰዎች መመለስ ይፈልጋሉ፣ ቀድሞ የነበሩበት አካባቢ ይምጡልን ይላል፤ ማን ነው የያዛቸው?
👉 በወልቃይት አካባቢ ተፈናቃዮችን የመመለስ ስራ ሊፈታ ያልቻለ አስቸጋሪ ጉዳይ ነው።…