Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከቁልፍ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ታጠናክራለች – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ያላትን አጋርነት ታጠናክራለች አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። የኢትዮጵያ መንግሥት ከአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በተደረጉ ስብሰባዎች ቁልፍ ከሆኑ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት…

በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ተጀምሯል። የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር)በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት÷ ግንባታው ለወሎ ቴርሸሪ ኬር ሆስፒታል ግንባታ ሕብረተሰቡ ቀደም ሲል…

በአማራ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የማምረት አቅም 62 ነጥብ 4 ከመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የማምረት አቅም 62 ነጥብ 4 ከመቶ ደርሷል አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን ሙሀመድ (ዶ/ር)። የ’ኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት’ ንቅናቄ…

39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጠናቅቋል። ጉባኤው የተካሄደው” ዘላቂ የውኃ አቅርቦትና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሐሳብ…

የጣሊያን አፍሪካ የጋራ ተጠቃሚነት ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ሀገራቸው ከአፍሪካ ጋር ያላት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። 2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ላይ…

ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በስኬት እየተገበረች ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በስኬት እየተገበረች ትገኛለች አሉ። የአፍሪካ…

በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል ያለው አጋርነት በጋራ መበልጸግ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ እና በአውሮፓ መካከል ያለው አጋርነት በጋራ መበልጸግ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በትብብር አዲስ የአፍሪካ…

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስፈላጊ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት መድረክ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስፈላጊ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት (APRM) መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ የተለያዩ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች…

ጨፌ ኦሮሚያ በነገው ዕለት መካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀምራል። የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጨፌው በአባላቱ እና ቋሚ ኮሚቴዎች የተደረጉ…