ኢትዮጵያ የስንዴ ልማት ውጤታማ ተሞክሮዋን በቀጣናው ለማስፋት ቁርጠኛ ናት – ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችውን ስኬት በምስራቅ አፍሪካ ለማስፋት ተሞክሮዎቿን ለማጋራት ቁርጠኛ ናት አለ የግብርና ሚኒስቴር።
19ኛው የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ቀጣናዊ የባለድርሻ አካላት መድረክ "ለተፋጠነ የግብርና ምርት…