Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ዲክላሬሽን ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል በሚካሄደው የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ 30) ላይ የአፍሪካውያን አጀንዳ የሚቀርብበት የአዲስ አበባ ዲክላሬሽን በተሳካ ሁኔታ ጸድቋል፡፡ የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባዔን መጠናቀቅ አስመልክቶ አፍሪካ ህብረት እና…

ሠራዊቱ ሰላምን የማጽናት ስራዎቹን አጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአዲሱ ዓመት ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ሰላምን የማጽናት ስራዎቹን አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2018 አዲስ ዓመትን አስመልክተው ባስተላለፉት የመልካም…

የዲጂታላይዜሸን ሥራዎችን በማሳለጥ ነገን የዋጀ አሠራር እናጠናክራለን – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየመስኩ የጀመርናቸዉን የዲጂታላይዜሸን ሥራዎችን በማሳለጥ ነገን የዋጀ አሠራርና አደረጃጀት እናጠናክራለን አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። ርዕሰ መስተዳደሩ ‘ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ’ በሚል መሪ…

በክልሉ ለ853 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የይቅርታ አዋጁን መስፈርት ላሟሉ 853 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እንዳሉት፤ መልካም ሥነ-ምግባር ያሳዩ እና የይቅርታ መስፈርትን ማሟላታቸው…

የክልላችንን ቅርስ፣ ባህል እና ታሪክ ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በመደመር ማስቀጠል ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የክልላችንን የዳበረ ቅርስ፣ ባህል እና ታሪክ ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በመደመር ማስቀጠል ይገባል አሉ። ‘ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ' በሚል መሪ ቃል ጳጉሜን 5 የነገው ቀንን አስመልክቶ…

ዋልያዎቹ ከሴራሊዮን አቻቸው ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ስምንተኛ የምድብ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሴራሊዮን አቻው ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ጨዋታው ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በላይቤሪያ በሚገኘው ሞኖሮቪያ ሳሙኤል ዶ ስታዲየም ይደረጋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…

ግድቡ ለመላው አፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ነው – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው አፍሪካ ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች እንዲስፋፉ ተምሳሌት የሚሆን ነው አሉ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ። ፕሬዚዳንቱ በግድቡ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ግድቡ የምህንድስና ስራ ብቻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤ ምሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነውን ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በዛሬው ዕለት መረቁ፡፡ የኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት የነበረው ታላቁ ኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ባደረገ የኃይል ሽግግር ላይ ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ የምሳ ላይ የውይይት መርሐ ግብር አካሂደዋል። ውይይቱ ለለውጥ በማይበገር እና አካታች የኃይል ምንጭ ሥርዓት ማዕከል ውስጥ የኃይል አቅርቦትን…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራና በታዳሽ ሃይል ያስመዘገበችው ውጤት አርአያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ እና በታዳሽ ሃይል ያስመዘገበችው ውጤት ለሁላችንም አርአያ የሚሆን እና የሚያነሳሳ ነው አሉ የ2025 ኮፕ ሊቀ መንበር አምባሳደር አንድሬ ኮሬያ ዴ ሎጎ። ብራዚል የ30ኛው የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ኮንፈረንስ…