የጤና ባለሙያዎች የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች በሒደት ለመፍታት በትኩረት ይሰራል – አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጤና ባለሙያዎች የውይይት መድረክ ''የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት'' በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው፡፡
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ በክልሉ የጤና…