Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን ፀጋ ለዓለም ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና ያለው ኪን-ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ኪን-ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ጉዞ የኢትዮጵያን ፀጋ ለዓለም ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና አለው አሉ። በሩሲያ የሚደረገውን ሁለተኛው የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ በተመለከተ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አህጉራዊ የንግድ ትስስርን በማጠናከር የአፍሪካን ኢኮኖሚ ማሳደግ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ሳልማ ሐዳዲ በሀገራት መካከል ያለውን የእርስ በርስ የንግድ ትስስር በማጠናከር የአፍሪካን ኢኮኖሚ ማሳደግ ይገባል አሉ። 4ኛው የአፍሪካ ንግድ ትርዒት ‘አፍሪካ የአዳዲስ ዕድሎች መግቢያ በር’ በሚል መሪ…

ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን ማለፍ የምትችለው ኪነጥበብን መጠቀም ስችል ነው – ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎቿን ማለፍ የምትችለው ኪነ ጥበብን መጠቀም ስችል ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከነሐሴ 28 እስከ 30 ቀን 2017 የሚቆይ…

ከዓባይ በረከት በጭልፋ ልቋደስ ማለት ወንጀል ሊሆን አይችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዓባይ በረከት በጭልፋ ልቋደስ ማለት በንጹህ አዕምሮ ቢታይ በምንም መስፈርት ስህተት እና ወንጀል ሊሆን አይችልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጉባ ላይ ወግ በሚል ባደረጉት ቃለ ምልልስ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በቴክኖሎጂ ስርዓት እንዲተሳሰሩ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጽ/ቤት 331 የወረዳ ፍርድ ቤቶች እና 25 ከፍተኛ ፍርድ ቤቶችን በቴክኖሎጂ የማስተሳሰር ስርዓት ተፈጥሯል አለ። የጽ/ቤቱ ኃላፊ ዳኛ ፈዬራ ሀይሉ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ በክልሉ የሚገኙ ፍርድ…

የነብዩ መሀመድ ልደትን ስናከብር እሳቸው ይመክሯቸው የነበሩትን እሴቶች ማሰብ ይገባል – ሼህ አብዱል ሃሚድ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነብዩ መሀመድ ልደትን ስናከብር እሳቸው ይመክሯቸው የነበሩ የሰላም፣ የመቻቻል፣ የመከባበር እና የአንድነት እሴቶችን ማስታወስ ይገባል አሉ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስራ አስፈጻሚ አባል ሼህ አብዱል ሃሚድ አህመድ። 1 ሺህ 500ኛው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐምሌ እና ነሐሴ ወር 2017 ዓ.ም ያከናወኗቸው ተግባራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  በሐምሌ እና ነሐሴ ወር 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያን የተፋጠነ የልማት አጀንዳ እውን ለማደረግ ቁልፍ የሆኑ ስትራቴጂካዊ ውጥኖችን፣ ግዙፍ ሀገራዊ የፕሮጀክት…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያን መርቀው ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። የቦረና ዞን፣ የያቤሎ ከተማ እና አካባቢው ነዋሪዎች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆኑ የእንኳን ደስ አላችሁ…

መርከቦቻችን አምባሳደር ሆነው ኢትዮጵያን እያስተዋወቁ ይገኛሉ – በሪሶ አመሎ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) ዋና ስራ አስፈጻሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) መርከቦቻችን አምባሳደር ሆነው ኢትዮጵያን እያስተዋወቁ ይገኛሉ አሉ። በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ተቋሙ በወጭ እና ገቢ ንግድ ላይ የየብስ እና…

አትሌት ኃይለማርያም ኪሮስ በሲድኒ የማራቶን ውድድር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲድኒ የወንዶች ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ኃይለማርያም ኪሮስ አሸንፏል። በዓለም አትሌቲክስ ሜጀር ማራቶን ውስጥ በተካተተው 2025 የሲድኒ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል። በዚህም በወንዶች አትሌት ኃይለማርያም…