Fana: At a Speed of Life!

ጥምቀት የእግዚአብሔር የማዳን ሚስጥር የተገለጠበት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል የእግዚአብሔር የማዳን ሚስጥር በተጨባጭና በሚታይ ሁኔታ የተገለጠበት ነው አሉ በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከተ የቦሌ ቡልቡላ ልበ ማርያም ቤተክርስቲያን ቆሞስ አባ አስፋው ጌታቸው። የጥምቀት በዓል…

በምስራቅ አፍሪካ አንደኛ ደረጃን የያዘው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኪው ኤስ የዓለም ዩኒቨርሲቲ ደረጃዎች መሰረት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከምስራቅ አፍሪካ አንደኛ ደረጃ ይዟል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሚያስመዘግቧቸው የመማር ማስተማር፣ የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ውጤቶችን በመመዘን…

የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ የተመዘገበውን የጥምቀት በዓል አስመልክቶ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በኢትዮጵያ…

አርሰናል እና ኖቲንግሃም ፎረስት አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል እና ኖቲንግሃም ፎረስት 0 ለ 0 ተለያይተዋል። ምሽት 2፡30 ላይ የተካሄደው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ያለምንም ግብ የተጠናቀቀ ሲሆን÷ አርሰናል በሊጉ በሁለተኛ ደረጃ ከሚከተለው ማንቼስተር…

ድንቅ የአረንጓዴ ውበት በቤኑና መንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነት የተሰራውና ከመተሐራ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘው ቤኑና መንደር ሩቅ ሆነው እንዲሁም በምስል ለሚመለከቱት ግሩም የሆነውን ድንቅ የአረንጓዴ ውበት ይዟል። ወደ ቤኑና መንደር ደርሰው…

ናይጄሪያ ግብጽን በማሸነፍ በአፍሪካ ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ናይጄሪያ ግብጽን በማሸነፍ 3ኛውን ደረጃ ይዛ አጠናቀቀች ። ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ መደበኛ የጨዋታ ጊዜ አልቆ በመለያ ምት ናይጄሪያ ግብጽን 4 ለ 2 በሆነ ውጤት…

የገጠር ኮሪደር ስራ ፍሬ እያፈራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመረው የገጠር ኮሪደር ስራ ፍሬ እያፈራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት የተሰሩትን የሞዴል ገጠር ኮሪደር ስፍራ በጎበኙበት ወቅት ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን…

ቼልሲ ተጋጣሚውን ሲያሸንፍ ሊቨርፑል አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ተጋጣሚውን ሲያሸንፍ ሊቨርፑል አቻ ተለያይቷል። 12 ሰዓት ላይ በተጀመረው የቼልሲ እና ብሬንትፎርድ ጨዋታ ቼልሲ 2 ለ 0 ማሸነፍ ችሏል። በጨዋታው የቼልሲን ማሸነፊያ ግቦች ጃኦ ፔድሮ…

የከተራና የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪዎች የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪውን የከተራና የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪዎች የሚዘጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ይፋ አድርጓል። ጥር 10 እና 11 ቀን 2018 ዓ.ም በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የከተራና የጥምቀት በዓል…

ማንቼስተር ዩናይትድ ማንቼስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ማንቼስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል። በኦልድትራፎርድ ስታዲየም በተካሄደው የማንቹርያን ደርቢ ጨዋታ የቀያዮቹን ግቦች ብሪያን ምቡሞ እና ፓትሪክ ዶርጉ ከመረብ አሳርፈዋል።…