Fana: At a Speed of Life!

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስት ንዴሺሚዬን በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዴሺሚዬን በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ የቡሩንዲ…

ሀድያ ሆሳዕና አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና አርባ ምንጭ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ግብ ሄኖክ አርፍጮ በፍጹም ቅጣት ምት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አደጋ ስጋት አይበገሬነት እየሰራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሽግግርን ከአካባቢ ጥበቃና አደጋ መከላከል አቅም ግንባታ ጋር አስማምታ በመተግበር ለአፍሪካ አደጋ ስጋት አይበገሬነት እየሰራች ነው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአዲስ…

ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን ትርጉም አልባ ያደርገዋል አለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት ከአሜሪካ ጋር የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ትርጉም አልባ እንደሚያደርገው አስጠንቅቃለች፡፡ የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን በሊባኖስ ላይ እየደረሰ ያለው የእስራኤል ጥቃት ከአሜሪካ ጋር…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የአፍሪካ ኩራት ነው – ፕሬዚዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሀገሩን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ኩራት የሆነ ሠራዊት ነው አሉ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ሕብረት የወቅቱ ሊቀ መንበር ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ። ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ኤቫሪስቴ…

የፀሎተ ሐሙስ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀሎተ ሐሙስ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቱን ተከትሎ እየተካሄደ ይገኛል። በቤተክርስቲያኗ ልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ በሚገኘው መርሐ ግብር የኢትዮጵያ ካቶሊክ…

ትሕትና፣ ፍቅር እና አገልግሎት የተገለጠባት ጸሎተ ሐሙስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ተላልፎ በተሰጠበትና የሕማማት 4ኛ ቀን በሆነው "ጸሎተ ሐሙስ" የተከናወኑ ተግባራት በክርስትና ኃይማኖት ታሪክና እምነት ውስጥ ትልቅ ስፍራ አለው። ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ ከመያዙ በፊት ለደቀመዛሙርቱ ልዩ ልዩ ሚስጥራትን…

በመዲናዋ ለትንሳዔ በዓል…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለትንሳዔ በዓል በከተማ አስተዳደር ከሚገኙ ተቋማት ጋር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የከተማዋ ስራ አስኪያጅ ጽሕፈት ቤት። ጽሕፈት ቤቱ ሕብረተሰቡ የትንሳዔ በዓሉን በደስታ እንዲያሳልፍ የዝግጀት ስራዎች መሰራታቸውንና በዓሉ በቤት…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ 70 እንደርታን 3 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደርገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የማሸነፊያ ግቦች ሁዘይፋ ሻፊ…

7ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአሶሳ ከተማ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰባተኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአሶሳ ከተማ ይካሄዳል አለ የኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ፡፡ የጉባዔው ጠቅላይ ጸኃፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ የሰላም ኮንፈረንሱ "ሐይማኖቶች ለአንድነትና…