Fana: At a Speed of Life!

የኬንያ እና የዛምቢያ ግብርና ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ እና የዛምቢያ ግብርና ሚኒስትሮች በሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። የኬንያ ግብርና እና የእንስሳት ሀብት ሚኒስትር ሙታሂ ካግዌ እና የዛንቢያ ግብርና ሚኒስትር ሪዬብን አር ፊሪ…

አርሰናል ቪክተር ጎከሬሽ ማስፈረሙን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ከብዙ የዝውውር ውጣ ውረድ በኋላ ስዊድናዊውን የፊት መስመር አጥቂ ቪክተር ጎከሬሽ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለ27 ዓመቱ ተጫዋች 63 ሚሊየን ዩሮ እንዲሁም እየታየ በሚጨመር 10 ሚሊየን ዩሮ ዋጋ ነው ተጫዋቹን…

የፋኦ ዋና ዳይሬክተር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የእርሻና ምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የሥርዓት ምግብ ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ዋና ዳይሬክተሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ሰሃርላ አብዱላሂ…

ጉባዔው ወደ ተግባር የተሸጋገርንበትን መንገድ ለሌሎች የምናሳይበት ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የሥርዓተ ምግብ ጉባዔው ከሌሎች ሀገሮች የምንማርበት እና እኛም ደግሞ ወደ ተግባር የተሸጋገርንበትን መንገድ ለሌሎች የምናሳይበት ትልቅ ፋይዳ ያለው ዝግጅት ነው አሉ። ሚኒስትሯ ከፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን ጋር…

በሲዳማ ክልል 373 አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ተገነቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 373 አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ተገንብተዋል። የክልሉ የትምህርቱ ዘርፍ ባለድርሻዎች፣ መምህራን እና አመራሮች በተገኙበት ክልል አቀፍ የትምህርት ንቅናቄ መድረክ በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል። የሲዳማ ክልል…

የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ጀሲካ አሊፖ በኢትዮጵያ በሚካሄደው በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ‎ ‎ምክትል ፕሬዚዳንቷ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በምክትል ጠቅላይ…

ኢትዮጵያ በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባዔ ስኬቶቿን ለማካፈል ተዘጋጅታለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በርካታ ስኬቶቿን በልምድነት ለማካፈል ተዘጋጅታለች አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየሠራን የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤን…

በአዳባ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን አዳባ ወረዳ ልዩ ስሙ ጋራ ወሻ በተባለ አከባቢ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ 10 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ የወረዳው የትራፊክ ደህንነት ኃላፊ ኢንስፔክተር ሀሽም ኢልሚ ለፋና ዲጅታል እንዳሉት፥ በአደጋው ከሟቾች…

በአማራ ክልል ከ880 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ1 ነጥብ 55 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ለመትከል ታቅዶ አስካሁን ከ880 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የተፈጥሮ ሐብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ እስመለአለም…

ኢትዮጵያ የወደብ አማራጮች ያስፈልጋታል – ዓለም አቀፍ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወደብ አማራጮች ያስፈልጋታል አሉ ዓለም አቀፍ የምጣኔ ኃብት ባለሙያዎች። በአሜሪካ ሳውዘርን ኮኔቲከት ስቴት ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ኃብት መምህራን ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጠንካራ ትብብር…