Fana: At a Speed of Life!

የአፈር ማዳበሪያ የአቅርቦት ስራን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዘዋወር የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያ ተደራሽነትን ለማሳደግ የአቅርቦት ስራውን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዘዋወር የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ ይገኛል። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት÷ የአፈር ማዳበሪያ…

ኢትዮ ቴሌኮም የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ሁለት የኤሌክትሪክ መኪኖችን እና አምስት ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለዕድለኞች በሽልማት አበርክቷል። 130ኛ ዓመት ክብረበዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች የተለያዩ ሽልማቶችን እያበረከተ የሚገኘው ኢትዮ ቴሌኮም÷ በሁለተኛው…

በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተሻሽሏል – ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተሻሽሏል ብለዋል። ኮሚሽነሩን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤትን ጎብኝተዋል። ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የጣሊያን ቆይታ ስኬታማ ነበር – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጣሊያን ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት የሀገራቱን ግንኙነት ለማጠናከር ስምምነት ላይ የተደረሰበት ስኬታማ ቆይታ እንደነበር የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጣሊያን አቻቸው ጂኦርጂያ…

እስራኤል እና ሶሪያ በመካከላቸው ያለውን ውጥረት ለማርገብ መወያየታቸው ተነገረ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሶሪያ በመካከላቸው ያለውን ውጥረት ለማርገብና በድንበር አካባቢ ያሉ ግጭቶችን ለማስቆም ያለመ የቀጥታ ውይይት መጀመራቸው ተነግሯል፡፡ ውይይቱ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና የማለፍ ምጣኔን የሚያሳድጉ ተግባራት ተከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ12ኛ ክፍል ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትልና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ አቶ ማቲዎስ ማልደዮ ለፋና…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል እየተሰራ ነው 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የወባ በሽታን የመከላከል እየተሰራ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የወባ መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሞያ ዘሪሁን ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት፤ የወባ…

ለሀገር ግንባታ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሚና መጎልበት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች በሀገር ልማት ላይ ያላቸውን የጎላ ሚና በመገንዘብ የሚጠበቅባቸውን እንዲያበረክቱ ተጠየቀ፡፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ዴንጌ ቦሩ እንዳሉት፤ 86 በመቶው የኢትዮጵያ የወጪ እና ገቢ ንግድ…

በመዲናዋ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 628 ሺህ 463 ሕጻናትን ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ መሰጠት ጀመረ፡፡ ለ10 ቀናት በሚቆየው በዚህ ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ9 ወር እስከ 5 ዓመት ለሆኑ ሕጻናት እንደሚሰጥ እና ለዚህም…

በዲጂታል የታገዘ የፋይናንስ እና የኢንሹራንስ ሴክተር ልማት ትግበራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዲጂታል የታገዘ የፋይናንስ እና የኢንሹራንስ ሴክተር ልማት እያከናወነች መሆኗን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ገለጹ። 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ተቋም ዓመታዊ ኮንፈረንስ እና አጠቃላይ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።…