የአፍሪካ ህብረት የሃይማኖት ተቋማት የሚያደርጉትን የሰላም ውይይትና አብሮነት ይደግፋል – መሃሙድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ የሃይማኖት ተቋማት የሚያደርጉትን የሰላም ውይይትና አብሮነት ይደግፋል ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ተናግረዋል።
በ3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ ላይ ሊቀመንበሩ…