Fana: At a Speed of Life!

30 ተቋማትን ያስተሳሰረው መተግበሪያ በድሬዳዋ…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን በማስተሳሰር የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያቀላጥፍ ''ቼቼ'' የተሰኘ መተግበሪያ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አብዱላዚዝ ሻፊ እንዳሉት÷ ወጣቶችን በዲጂታል…

በህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ዳርቻዎች ጥበቃ የፖሊስ ምልምል አባሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ዳርቻዎች ጥበቃ የፖሊስ ምልምል አባሎችን በመሰረታዊ ባህርተኝነት አሰልጥኖ አስመርቋል። በባቦጋያ ማሪታይም እና…

በአርሲ ዞን በአነስተኛ አውሮፕላን የታገዘ የጸረ አረም ኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርሲ ዞን በአነስተኛ አውሮፕላን የታገዘ የጸረ አረም ኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው አለ የናሽናል ኤር ዌይስ። የናሽናል ኤር ዌይስ ስራ አስኪያጅ አቶ ገዘኸኝ ብሩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ወደ ሀገር ውስጥ በገቡ የኬሚካል መርጫ…

ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከል በአይበገሬነት መስራት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንጀል ድርጊት የተገኘ ኃብትን ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከል በጋራ እና በአይበገሬነት መስራት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 25ኛው የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ በወንጀል…

የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በብርቱ ፉክክር እየተካሄደ አምስት ተወዳዳሪዎች ብቻ የቀሩት የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የግማሽ ፍፃሜ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል። ተወዳዳሪዎቹ ወደ ፍጻሜው ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይጠብቃቸዋል። ለፍፃሜ…

ፋብሪካው ለግብርና፣ የማዕድን እና ለኢንዱስትሪ ዘርፎች ልማት ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የሚገነባው የማዳበሪያ ፋብሪካ የግብርና፣ የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ዘርፎች ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ያግዛል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና በዳንጎቴ…

መዲናዋ በዓይነቱ የመጀመሪያ በሆነው ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ የወርቅ ተሸላሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ በዓይነቱ የመጀመሪያ በሆነው ፍጥነትን ማስተዳደር ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ የወርቅ ተሸላሚ ሆናለች። በብሉምበርግ ፊላንትሮፒ በፍጥነት አስተዳደር ላይ ህጎችን በማውጣት እና ተግባራዊ በማድረግ የመንገድ ደህንነትን ያሻሻሉ ከተሞችን…

በአማራ ክልል 2ኛ ዙር የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ተሃድሶ ስልጠና የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በሁለተኛ ዙር ከ6 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ተሃድሶ ስልጠና የማስገባት ሥራ ተጀመሯል፡፡ በብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የደብረ ብርሃን ጊዜያዊ ተሃድሶ ስልጠና ማዕከል በሰሜን ሸዋ ዞንና ደብረብርሃን ከተማ ለቀድሞ ታጣቂዎች…

አየር መንገዱ ወደ ያቤሎ በረራ ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያ ሶስት ሳምንታዊ በረራዎችን ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቅቋል። አየር መንገዱ ነሐሴ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ተመርቆ ስራ ወደሚጀምረው የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያ በረራ ለመጀመር መዘጋጀቱን ለፋና…

ኢትዮጵያ ሽብርተኞችን በገንዘብ መርዳት የሚያስችሉ መንገዶችን ለመዝጋት እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ኢትዮጵያ ሽብርተኞችን በገንዘብ መርዳት የሚያስችሉ መንገዶችን ለመዝጋት ጠንካራ እና ቁርጠኛ በሆነ መንገድ እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች አለ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን አማረ ለፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤…