Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ቡና ባንክ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ከግብር በፊት 1ነጥብ 19 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡና ባንክ በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ከግብር በፊት 1 ነጥብ 19 ቢሊየን ብር ማትረፉን እና ከ27 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉን ገልጿል። የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ መጠንም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ6 ነጥብ 7 ቢሊየን…

በአማራ ክልል በቱሪዝሙ ዘርፍ ለደረሰው ጉዳት መልሶ ማቋቋሚያ 13 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልገው ተለይቶ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በቱሪዝሙ ዘርፍ ለደረሰው ጉዳት መልሶ ማቋቋሚያ 13 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልገው ተለይቶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ባህል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የቱሪዝም አገልግሎቶች እና ምርቶች ልማት ባለሙያ ጥላሁን መዝገቡ ለፋና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 100 ነጥብ 75 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአንድ ወር ከ15 ቀን ብቻ 100 ነጥብ 75 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱን የክልሉ ማዕድን ቁጥጥር ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡ የማዕድን ቁጥጥር ግብረ-ኃይሉ ከጥቅምት 1 እስከ ኅዳር 15 ቀን 2015 ዓ.ም…

ለግብርናው የተሰጠው ትኩረት የምርት ጥራት ላይ ውጤት ማምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለግብርናው ዘርፍ የተሰጠው ልዩ ትኩረት በውጭ ገበያ የምርት ጥራትና አቅርቦት ውጤት ማምጣቱን የኢትዮጵያ ጥራጥሬና ቅባት እህሎች ላኪዎች ማኅበር ገለጸ፡፡ የማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ሲሳይ አስማረ እንደገለጹት÷ የዘርፉ ዳግም መነቃቃት ለላኪዎች ጥሩ…

5ኛው አዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማምረቻና የቴክኖሎጂ ንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው አዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማምረቻና የቴክኖሎጂ ንግድ ትርዒት ዛሬ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፍቷል፡፡ በመክፈቻ መርሐ ግብሩ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት…

የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር ናይፍ አል ቃጥቢ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የጋራ የኢንቨስትመንት ማስተዋወቅ ስራ፣ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች ለኩዌት ባለሃብቶች ማስተዋወቅ…

ሕብረት ባንክ “ሕብር ኢ-ኮሜርስ” የተሰኘ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ አገልግሎት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረት ባንክ ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር “ሕብር ኢ-ኮሜርስ” የተሰኘ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ አገልግሎት ይፋ አድርጓል፡፡   በማስተር ካርድ የክፍያ ጌትዌይ የሚሰራው “ሕብር ኢ-ኮሜርስ” በኢትዮጵያ የሚገኙ የንግድ ድርጅቶች…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ አረቢያ በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ፋሃድ አልሁማይዳኒ ጋር ተወያዩ። በውውይታቸው ወቅት በሀገራቱ ኢኮኖሚያዊ ትብብር ዙሪያ መምከራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል። በዚህ ወቅትም…

በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ 959 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ 959 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ 1 ቢሊየን 120 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት…

በባህር ዳር ከተማ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተቋቋመው የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኤ ስኩየር ኤ" በተባለ ድርጅ ት የተቋቋመው "ስላይስ" የማንጎ ጭማቂ ፋብሪካ ዛሬ በባህርዳር ከተማ ተመርቋል፡፡ ፋብሪካው ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በቀን 112 ሺህ ሊትር እንዲሁም በዓመት ደግሞ 33 ሚሊየን…