Browsing Category
ቢዝነስ
ከነገ ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች የሲ ቢ ኢ ብር አገልግሎት ተግባራዊ ይደረጋል
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች የሲ ቢ ኢ ብር አገልግሎትን ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡
የባንኩ የኮርፖሬት ኮሙኑኬሽን ዳይሬክተር አቶ አልሰን አሰፋ እንዳስታወቁት÷ ባንኩ…
የዓለም የምግብ ዋጋ በድጋሚ መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ዋጋ በድጋሚ ጭማሬ ማሳየቱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡
የተመዱ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት በዓለም አቀፉ ገበያ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ ሚያዝያ ወር ላይ በምግብ ሸቀጦች ላይ…
የኢትዮጵያ ልማት ባንክና ንግድ ባንክ ለአምራች ዘርፉ የሚሰጡት ብድር እየጨመረ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአምራች ዘርፉ የሚሰጡት ብድር እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ፡፡
"የፋይናንስ ተደራሽነት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ" በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው ።
በመድረኩ…
በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ኢንቨስት ከሚያደርጉ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ኢንቨስት ከሚያደርጉ አምስት የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈራረሟል።
የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አክሊሉ ታደሰ…
በደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ክልሎች የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ለማድረግ ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልሎች በሁሉም ማደያዎች የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ብቻ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡
የደቡብ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ ማሄ ቦዳ እንደገለጹት÷ የኤሌክትሮኒክስ የነዳጅ ግብይት…
ሲሚንቶን ከተተመነው ዋጋ በላይ በሚሸጡት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የሲሚንቶ ምርት ላይ ከተተመነው ዋጋ በላይ በሚሸጡ አከፋፋዮች እና ችርቻሮ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በከተማዋ የሚታዩ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪዎችን ለመከላከል…
ወደ ብሔራዊ ባንክ የሚገባው ወርቅ ቀንሷል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ወደ ብሔራዊ ባንክ የሚገባው ወርቅ መቀነሱን ባንኩ አስታወቀ፡፡
ከባህላዊ ወርቅ አምራቾች የሚመረተው ወርቅ በአግባቡ እየደረሰኝ አይደለም ብሏል ባንኩ፡፡
በ2015ዓ.ም 10 ሺህ ኪሎ ግራም ወርቅ ለመግዛት መታቀዱን የባንኩ…
ዓለምአቀፉ የምጣኔ ሐብት ውጥረት ካልረገበ አፍሪካ ለጉዳት ትጋለጣለች – አይ. ኤም. ኤፍ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና እና በአሜሪካ ጎራ ተከፍሎ የተካረረው የንግድ ምጣኔ ሐብታዊ ውጥረት ካልረገበ አፍሪካ ለዘላቂ ምጣኔ ሐብታዊ ጉዳት ልትዳረግ እንደምትችል ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) አስጠነቀቀ፡፡
አይ ኤም ኤፍ ይፋ ባደረገው መረጃ ሁለቱን…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሐብት 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሐብቱ 1 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር መድረሱን አስታወቀ።
ባንኩ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ123 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰብ መቻሉንም አስታውቋል።
በተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ፣ ብድር…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤር ባስ 350-900 አውሮፕላን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤር ባስ 350-900 አውሮፕላን መረከቡን አስታወቀ።
አውሮፕላኑ ዝቅተኛ የካርበን ልቀት መጠን እንዲኖረው ሆኖ የተሰራ ሲሆን፥ በማስረከቢያ በረራውም ይህን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል 30 በመቶ ቅልቅል ነዳጅ…