Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የኢትዮጵያን የልዩ ቡና ማስተዋወቂያ ኤክስፖ በኦሬገን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የልዩ ቡና ማስተዋወቂያ ኤክስፖ በኦሬገን ግዛት ፖርትላንድ ከተማ ተካሄዷል። የኢትዮጵያን ልዩ ቡና ለማስተዋወቅ የተዘጋጀው መርሐ-ግብር ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከቡናና ሻይ ባለስልጣን እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር በተውጣጡ…

ፎረሙ የውጭ ኩባንያዎችን በመሳብ ውጤትማ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሦስት ቀናት የተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም የውጭ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ ዕድል መፍጠሩ ተመለከተ፡፡ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አቅም ለማስተዋወቅ ላለፉት ሦስት ቀናት በአዲስ አበባ…

ከቡና፣ የሻይና ቅመማቅመም ምርቶች ከ907 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና፣ የሻይና ቅመማቅመም ምርቶች 907 ነጥብ 56 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ። ገቢው የተገኘው ለውጭ ገበያ ከቀረበው ከ169 ሺህ ቶን በላይ የቡና፣ ሻይና…

የኢትዮ-ፓኪስታን ቢዝነስ ፎረም በቀጣዩ ወር በፓኪስታን ካራቺ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ፓኪስታን ቢዝነስ ፎረም የፊታችን ግንቦት ወር በፓኪስታን ካራቺ ከተማ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡   በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን ንግድ እና ልማት ባለስልጣን ሊቀ መንበር ዙባይር ሞቲዋላ ጋር…

ከ749 ሚሊየን ብር በላይ በሀሰተኛ ደረሰኝ የተጭበረበረ ገቢ እንዲከፈል ማድረጉን የአማራ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ749 ሚሊየን 635 ሺህ ብር በላይ በሀሰተኛ ደረሰኝ የተጭበረበረ የመንግስት ገቢ እንዲከፈል ማድረጉን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ፡፡ በቢሮው የግብር ትምህርት እና ኮሙኒኬሽን የሥራ ሂደት ዳይሬክተር አቶ አግማስ ጫኔ…

ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በቱሪዝሙ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ሥምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ በስምምነቱ መሰረትም ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነታቸውን መሰረት ባደረገ መልኩ ነው በትብብር የሚሠሩት፡፡ በጉዳዩ ላይ በቱሪዝም ሚኒስቴር የፕሮሞሽንና…

ኢትዮጵያ የንግድ ሕጓን በመከለስ አዲስ የኢንቨስትመንት አዋጅ ደንግጋለች- አቶ አሕመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ መከለሱንና አዲስ የኢንቨስትመንት አዋጅ መደንገጉን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስታወቁ፡፡ ዓለም አቀፍ የንግድ ተቋማትና ባለሐብቶች የሚሳተፉበት “ኢንቨስት ኢትዮጵያ 2023” ፎረም ዛሬ መካሄድ ጀምሯል። አቶ…

ከ447 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ447 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዕቃዎቹ የተያዙት ከመጋቢት 29 ቀን እስከ ሚያዚያ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በተደረገ ክትትል መሆኑን የኮሚሽኑ መረጃ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት የዲጂታል የነዳጅ መክፈያ ስርዓቶችን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት የዲጂታል የነዳጅ መክፈያ ስርዓቶችን አስተዋውቋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ÷ አንደኛው በባንኩ ሲ ቢ ኢ(CBE) ብር መክፈል የሚቻልበት ስርዓት ሲሆን ሁለተኛው ተጨማሪ…

በኦሮሚያ ከግንቦት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ሥርዓት ብቻ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከግንቦት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ሥርዓት ብቻ እንደሚከናወን የክልሉ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በኤሌክትሮኒክስ የሚከነወነው የነዳጅ ግዥና ሽያጭ የተሳለጠ እንዲሆንም የሚመለከታቸው አካላት ከወዲሁ…