Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ስራውን ለመጀመር ዝግጁ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከመንግስት ጋር ስምምነት በገባው መሰረት ስራውን ለመጀመር ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ እስከዛሬ ባከናወናቸው ተግባራትና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከገንዘብ ሚኒስቴር የስራ…

ከማዕድናት እና ከከበሩ ድንጋዮች 682 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት አመት ከማዕድናት እና ከከበሩ ድንጋዮች 682 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህ ወቅት በበጀት አመቱ ማዕድናት እና የከበሩ ድንጋዮች 682 ሚሊየን ዶላር መገኘቱን ሚኒስትር…

የዋጋ ንረቱ ኢኮኖሚያዊ ጦርነት በመክፈት ሀገርን የማዳከም ሴራ ነው – ዶክተር ተሾመ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ እየተስተዋለ የሚገኘው የዋጋ ንረት ፖለቲካዊ ጉልበትን ለማግኘት የሚደረግ ሙከራና፣ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የኢኮኖሚ ጦርነት በመክፈት ሀገርን የማዳከም ስልት እንደሆነ የምጣኔ ሃብት ምሁሩ ዶክተር ተሾመ አዱኛ ገለፁ፡፡…

ወርቅ በሚወጣበት አካባቢ የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ እንዲከፈት ይደረጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወርቅ ምርትን ግብይት ህጋዊ መስመር እንዲይዝ የማስተካከያ ስራዎች እየተሠሩ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢንጅኒየር ታከለ ኡማና ሌሎች የስራ ሀላፊዎች በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በጋምቤላና በቤንሻንጉል ከልሎች ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

ከዋጋ መናር ጋር በተያያዘ የተከሰተውን ችግር ለመጋፈጥ መዘጋጀት ያስፈልጋል – አቶ ክቡር ገና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዋጋ መናር ጋር በተያያዘ የተከሰቱ ችግሮችን ሕብረተሰቡ ለመጋፈጥ መዘጋጀት እንዳለበት የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ኃላፊ ክቡር ገና አስታወቁ፡፡ መንግሥትና መላው ሕዝብ በኢኮኖሚው ዘርፍ ከዋጋ መናር ጋር በተያያዘ እያጋጠመ ያለውን ችግር ለመጋፈጥ…

ከ300 ቢሊየን ብር በላይ የዲጂታል ግብይት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከ300 ቢሊየን ብር በላይ የዲጂታል ግብይት መከናወኑ ተገለፀ። በ2014 በጀት ዓመት የመንግስት አገልግሎቶች ወደ ዲጂታል እንደሚቀየሩ ነው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያስታወቀው። የኢኖቬሺንና ቴክኖሎጂ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሌዘር ዐውደ ርዕይ እና የዓለም የቆዳ ጉባዔ እንድታስተናግድ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 12ኛውን የመላው አፍሪካ የሌዘር አውደ ርዕይ እና 5ኛውን የዓለም የሌዘር ጉባኤ እንድታስናግድ መመረጧ ተገለፀ፡፡ ባለፉት አሥርት ዓመታት ንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የሀገር ውስጥ ምርት እንዲያድግ…

የግሪክና የሞሮኮ አምባሳደሮች ከኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግሪክ አምባሳደር አና ፋሩ እና በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ኑዝሃ ዓለዊ መሃመዲ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደሮቹ ስለ ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና እድሎች…

አምራች ኢንዱስትሪውን በማበረታት የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት መፋጠን የሚያበረክተው አስተዋፅኦ የጎላ በመሆኑ በዘርፉ የተሰማሩ ባለሀብቶችን ለማበረታታት እየተሰራ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ መንግስት ቀጥተኛና ቀጥታኛ ያልሆኑ…

የጉምሩክ ኮሚሽን 112 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት112 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ 125 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ነው 112 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መሰብሰብ የቻለው፡፡ በዚህም የእቅዱን 89 ነጥብ…