Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የግብርና ምርቶች ከ850 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ክትትል ከሚደረግባቸው ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የግብርና ምርቶች 854 ሚሊየን 834 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ፡፡ ለውጭ ገበያ የቀረቡት የግብርና ምርቶችም÷ የቅባት እህሎች፣ የጥራጥሬ ምርቶች፣ የብርዕና አገዳ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የቀጥታ አየር በረራ ቁጥራቸውን ከፍ ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵና ደቡብ ኮሪያ በሀገራቱ መካከል ያለውን የቀጥታ አየር በረራ ቁጥር ከፍ ለማድረግ ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል በሳምንት ሰባት የነበረውን የቀጥታ አየር በረራ ቁጥር ወደ ዘጠኝ ለማሳደግ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የደቡብ ኮሪያ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡ ለ166 ፕሮጀክቶች ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ÷ በግብርና 67፣ በአገልግሎት 53 እና በኢንዱስትሪ 21…

የሶማሌ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 11 ቢሊየን 443 ሚሊየን 226 ሺህ ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የሶማሌ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኢብራሂም አሕመድ ለፋና…

አማራ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወደ አማራ ክልል ከመጡ ጎብኚዎች ከ4 ቢሊየን 796 ሚሊየን 625 ሺህ ብር በላይ መገኘቱን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አበበ እምቢአለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ኢትዮጵያ ከቆዳና ሌጦ ማግኘት ያለባትን ያህል ጥቅም እያገኘች አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጥሬ ቆዳና ሌጦ ማግኘት የሚገባትን ያህል ጥቅም እያገኘች እንዳልሆነ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በየካቲት ወር 2015 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ወጪ ንግድ ሥርዓት ተዘርግቶ ወደ ሥራ መገባቱን በሚኒስቴሩ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ103 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከጎበኙ 40 ሺህ 600 ጎብኚዎች ከ103 ሚሊየን 199 ሺህ ብር በላይ ቀጥተኛ ያልሆነ ገቢ ተገኘ፡፡ የቱሪዝም ዘርፉ አፈጻጸም ከአለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 18 በመቶ ብልጫ ማሳየቱ…

በደቡብ ክልል ከማዕድን ልማት ዘርፍ ከ125 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፈው በጀት ዓመት ከማዕድን ልማት ዘርፍ ከ125 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡ በክልሉ በማዕድን ልማት የተሰማሩ ባለሐብቶች ከ18 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠራቸውም ተመላክቷል፡፡ የክልሉ…

ደቡብ ክልል ከቱሪዝም ዘርፉ 271 ሚሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2015 (2015) በ2015 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፉ 350 ሚሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ 271 ሚሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን የደቡብ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ገለፀ። ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ክልሉን መጎብኘታቸውን የቢሮው ምክትል እና…

ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቅመማቅመም ከ10 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ 6 ሺህ 323 ቶን ከቀረበ የቅመማ ቅመም ምርት 10 ነጥብ 48 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ ለውጭ ገበያ ከተላኩ ዋና ዋና የቅመማ ቅመም ምርቶች መካከልም÷…