ትኩረት መነፈግና ተጽዕኖው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰዎችን ትኩረት ማጣት ጭንቀትና ከፍተኛ የሆነ ድባቴ እንዲሁም ከፍተኛ የጤና ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል የህክምና ሊቆች ይናገራሉ፡፡
የተቀናጀ የአዕምሮ ጤና ስፔሻሊስት አበበ አምባው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ትኩረት መነፈግ በሰዎች…
እሬትና ዘርፈ ብዙ ጥቅሞቹ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እሬት ለቆዳ ችግሮች ፍቱን የሚባል ዕጽዋት ቢሆንም ጥቅሙ ግን ከዚያም የላቀ ነው ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ምርምራቸውን እንደቀጠሉ ነው፡፡
የጤና ችግሮች ሲከሰቱ መፍትሄ ናቸው ተብሎ በተለያዩ ምክንያቶች የሰሙትን ከመተግበርዎ በፊት የህክምና…
የተልባ ጥቅሞች በጥቂቱ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተልባ በለስላሳና ገንቢ ጣዕሙ ይታወቃል፤ ይህም በተለያዩ የምግብ አሰራሮችን በመጠቀም ለጤና የሚያስፈልግን ንጥረ ነገሮች ማግኘት ይቻላል፡፡
ተልባ በተለያዩ ንጥረ -ነገሮች የበለጸገ ነው፡፡ ይህም ካሎሪ፣ ካርቦሃይድሬት፣ ፋይበር፣ ስብ፣ ፕሮቲን፣…
ከልክ ያለፈ ቁጣ የህፃናትን አዕምሯዊ እድገት እንደሚጎዳ ጥናቶች አመላከቱ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላጆች፣ አስተማሪዎች፣ የህፃናት አሰልጣኞች እና ሌሎች ሰዎች በህፃናት ላይ የሚያሳዩት ከልክ ያለፈ ቁጣ የህፃናትን አዕምሯዊ እድገት እንደሚጎዳ ጥናቶች አመላክተዋል፡፡
‘ቻይልድ አቢዩዝ’ በሚል ርዕስ በታተመ የጥናት ሰነድ በልጆች ላይ የሚደረግ…
የተልባ ጥቅሞች በጥቂቱ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተልባ በለስላሳና ገንቢ ጣዕሙ ይታወቃል፤ ይህም በተለያዩ የምግብ አሰራሮችን በመጠቀም ለጤና የሚያስፈልግን ንጥረ ነገሮች ማግኘት ይቻላል፡፡
ተልባ በተለያዩ ንጥረ -ነገሮች የበለጸገ ነው፡፡ ይህም ካሎሪ፣ ካርቦሃይድሬት፣ ፋይበር፣ ስብ፣ ፕሮቲን፣…
ጤና ሚኒስቴር ለማህፀን በር ቅድመ ካንሰር ህክምና የሚውሉ 50 ማሽኖችን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ’ክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሸቲቭ ’ ለማህፀን በር ቅድመ ካንሰር ህክምና አገልግሎት የሚውሉ 50 በሙቀት ሃይል የሚያክሙ ተርማል አብሌሽን ማሽኖችን ለጤና ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡
’ክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሸቲቭ ’ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ…
ከእርድ ጥቅሞች በጥቂቱ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እርድ የቅመም ዓይነት ሲሆን፥ አብዛኛውን ጊዜ ቀለምንና ጣዕምን ለማምጣት በምግብ ላይ ይጨመራል።
እርድ የጸሐይ ብርሃንና ብክለትን በመከላከል ሴሎችን ከጉዳት በማስወገድ ሰውነትን ሊከላከሉ በሚችሉ ንጥረ-ነገሮች የበለፀገ እንደሆነ ጆንሆፕኪንስ…
የዘንድሮውን የኖቤል ሽልማት ለኮቪድ19 ክትባት መገኘት አስተዋፅዖ ያበረከቱ 2 ተመራማሪዎች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮውን የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ለኮቪድ 19 ክትባት መገኘት አስተዋፅዖ ያበረከቱ ሁለት ተመራማሪዎች ማሸነፋቸው ተገለጸ።
ተመራማሪዎቹ ፕሮፌሰር ካታሊን ካሪኮ እና ፕሮፌሰር ድሩ ዌይስማን የዘንድሮውን የህክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት…
ስለጡት ካንሰር ምን ያህል ያውቃሉ ?
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር በጡት ውስጥ ያሉ ሴሎች ከተፈጥሯዊው ሁኔታ ወጣ ባለ መልኩ ከቁጥጥር ውጭ በመሆን በሚራቡበት ጊዜ የሚፈጠር ህመም ነው፡፡
የአጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ቬሮኒካ ጥላሁን በጡት ካንሰር ዙሪያ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች የጤና ፎረም እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው የአፍላ ወጣቶች እና ወጣቶች የጤና ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
የጤና ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ፎረም "ጠንካራ አጋርነት፣ ትርጉም ያለው የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች ተሳትፎ ለተሻለ ጤና" በሚል መሪ ሀሳብ…