ለዓይነት 2 የስኳር ሕመም ክትትል የሚውል “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘ አዲስ መድሃኒት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የምግብና መድሃኒት አስተዳደር ለዓይነት 2 የስኳር ሕመም ክትትል የሚውል “ቲርዝፓታይድ” የተሰኘ አዲስ መድሃኒት አጸደቀ፡፡
መድሃኒቱ ፈቃዱን ያገኘው ከፌዴራሉ የቁጥጥር ባለሥልጣን ነው ተብሏል፡፡
“ቲርዝፓታይድ” የተሰኘው አዲስ…
በአውሮፓ ከመጠን ያለፈ ውፍረት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ሪፖርት አመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ከመጠን ያለፈ ውፍረት “ወረርሽኝ በሚመስል መልኩ” አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ሪፖርት አመላከተ።
ትናንት በተካሄደውና ትኩረቱን ከመጠን በላይ ውፍረት ላይ ባደረገው ስብሰባ ላይ ይፋ የሆነ ሪፖርት በአውሮፓ የዜጎች ውፍረት መጠን ከጊዜ…
የወባ በሽታ ቁጥጥር ስራዎችን ለማጠናከር 20 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ አጎበር ለማሰራጨት ታቅዷል – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ክረምት የወባ ትንኝ ቁጥጥር ስራዎችን ለማጠናከር 20 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ አጎበር እንዲሁም 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ቤቶችን ለመርጨት መታቀዱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በዛሬው ዕለት…
ቻይና የሳንባ ካንሰርን ማዳን የሚያስችል ትልቅ ግኝት ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነቱ የሚታወቀውን የሳንባ ካንሰር በቀላል ቀዶ ጥገና ማከም እና ማዳን የሚቻልበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን በቻይና ቤጂንግ የሚገኝ የሕክምና ምርምር ማዕከል አስታወቀ፡፡
በቻይና ቤጂንግ የሕክምና ዩኒቨርሲቲ…
በአውሮፓ “ምንነቱ ያልታወቀ የጉበት በሽታ” እየተስፋፋ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ “ምንነቱ ያልታወቀ የጉበት በሽታ” (ሄፓታይተስ) ወረርሽኝ እየተስፋፋ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአውሮፓ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል በሰጠው መግለጫ ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በበሽታው በርካታ ህጻናት መያዛቸውን የተመለከተ ሪፖርት…
በቂ እረፍት እንዴት ማግኘት ይቻላል?
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ሳውንድራ ዳልተን ስሚዝ በጻፉት ‘’ሴክሬድ ሬስት’’ መፅሐፋቸው ላይ የሰው ልጅ ከድካም ተላቆ እንዴት በቂ እረፍት ሊያገኝ እንደሚችል ይጠቁማሉ።
ዶክተር ሳውንድራ እንደሚሉት የተለያዩ የእረፍት ዓይነቶች አሉ፤ እነዚህ የእረፍት ዓይነቶች…
የጉንፋን ሕመም ምንነት፣ የሚከሰትበት ወቅት፣ የሕመሙ ምልክቶች፣ የመተላለፊያ መንገዶች፣ እና የመከላከያ ዘዴዎች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉንፋ ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጎሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም መሆኑን ጤና ሚኒስቴር በመረጃው አመላክቷል፡፡
ሪኖ ቫይረስ፣ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ እና ፓራ ኢንፍሉዌንዛ…
ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል-የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የማይቋረጥ ልምድ ጠቀሜታ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በስፋት እየተስተዋለ የመጣውን ተላላፊ ያልሆኑና ተያያዥ በሽታዎችን ለመከላከል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የማይቋረጥ ልምድ ጠቃሚ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ።
በዓለም ላይ በየዓመቱ በአማካይ 41 ሚሊየን ሰዎች ተላላፊ ባልሆኑ…
ታይላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ6 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ለገሰች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ6 ሀገራት የሚከፋፈል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብልቃጥ በላይ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት መለገሷን አስታውቃለች፡፡
ድጋፉን ያጸደቀው የታይላንድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጉዳይ አስተዳደር ማዕከል…
የሰሞኑ ጉንፋን ጉዳይ!
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን ወረርሽ በሚመስል መልኩ በርካቶች በዚህ ህመም ተይዘዋል። የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልም ለዚህ የሰሞኑ ጉንፋን ጠቃሚ መረጃን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ይዞ ወጥቷል።
የሰሞኑ ጉንፋን ለየት የሚያረገው ግን ከፍተኛ ትኩሳት እና ጠንከር ያለ ሳል…