የእድሜ እኩሌታ ቀውስ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የእድሜ እኩሌታ ቀውስ እድሜ ካለፈ በኃላ እንደዚህ ባደርግ ኖሮ የሚል ፀፀትና ቁጭት መሆኑን የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡
የዚህ ምክንቱ ደግሞ መስራት ባለብን ከምቾት ዞን ሳንወጣ የኖርንባቸው ዘመናት ውጤት ነው ይላሉ በጉዳዩ ላይ ለፋና…
የአልዛይመር ምልክቶች እና ህክምናው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አልዛይመር በአንጎል ውስጥ ያሉት የነርቭ ህዋሳት ወይም የነርቩ ሴሎች ሲሞቱ ወይም ሲዳከሙ የሚከሰት የነርቭ ህመም ነው፡፡
አልዛይመርን በተመለከተ ሃሳባቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያካፈሉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአዕምሮ ጤና ሃኪም…
የልብ ህመም መንስኤ እና ህክምናው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ልብ ኦክስጂን ያለውን ደም መርጨት ዋነኛ ተግባሩ የሆነ የሰውነታችን ክፍል ነው፡፡
ልብ ደምን የሚረጨው በመኮማተር እና በመዘርጋት መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የልብ ሀኪም ዶክተር ደጁማ ያዴታ…
የአዕምሮ ጤና ችግር መንስኤዎች እና መፍትሄዎቹ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ ህመም በማንኛውም ሰው ላይ ሊከሰት እንደሚችል የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡
ማህበራዊ ቀውስ፣ ተፈጥሯዊ አደጋ፣ ጦርነት፣ የኑሮ ውድነት እና ወረርሽኝ ለአዕምሮ ህመም መከሰት ዋነኛ መንገዶች እንደሚሆኑ የስነ ልቦና ህክምና ባለሙያዋ…
በጤናው ዘርፍ መረጃን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን በመስጠት ጥራት ያለው አገልግሎትን ለመስጠት ሰፊ ስራ ተሰርቷል – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ መረጃን መሠረት ያደረጉ ውሳኔዎችን በመስጠት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሰፊ መሰራቱን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ተናገሩ፡፡
"መረጃን መሰረት…
የጨጓራ አሲድ ወደ ጉሮሮ መመለስ እንዴት ይታከማል?
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ አሲድ ወደ ጉሮሮ ሲመለስ በሰዎች ላይ ጉዳት እንደሚያደርስ የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ከአንገት በላይ ሀኪም ዶክተር ደሳለኝ ጥላሁን÷ ምግብ፣ አሲድና ምግብ እንዲደቅ የሚያደርጉ…
የሸለብታ የጤና በረከቶች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ደቂቃ እስከ 30 ደቂቃ የሸለብታ ጊዜ መውሰድ ከድካም ስሜት እንዲወጡ እና የማስታወስ ችሎታ እንዲዳብር እንደሚረዳ የጤና ባለሙያዎች ይገልጻሉ።
ሸለብታ ሰውነትን ዘና የማድረግ፣ ድካምን የመቀነስ ፣ንቁ እንዲሆኑ የማድረግ፣ መጥፎ ስሜትን…
በኢትዮጵያ በልብና በደም ቧንቧ በሽታዎች በየቀኑ በአማካይ 170 ሰዎች ይሞታሉ – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በልብና የደም ቧንቧ በሽታዎች ምክንያት በየቀኑ በአማካይ 170 ሰዎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በዓለም ላይ በየዓመቱ በተለያዩ ምክንያቶች ከሚሞቱት ሰዎች መካከል 31 በመቶው በልብና ተያያዥ…
የአለርጂ ሳይነስን ለማስታገስ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለርጂ ሳይነስ በአፍንጫ ሰርን፣ በአይን መካከል እና ግምባር ውስጥ የሚገኙ ህብረ ህዋሳት በሚያብጡበት ጊዜ የሚፈጠር ህመም ነው፡፡
ህመሙ የአፍንጫ ውስጠኛ ክፍል እርጥበት እንዲይዝ በማድረግ አፍንጫ በተፈጥሮ ከአቧራ፣ ከብክለት እና ከበሺታ…
ለጨጓራ ህመምተኞች የሚመከሩ ምግቦች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ ህመም ከመጠን ያለፈ አልኮል በመጠጣት፣ ሲጋራ በማጨስ፣ ለረዥም ጊዜ በሚወሰዱ አንዳንድ መድሃኒቶች ፣በባክቴሪያ፣ በጭንቀት፣ ቅመም የበዛባቸውን ምግቦች በመመገብ ወይም በሌላ ምክንያት ሊከሰት ይችላል፡፡…