Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሶማሌ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የክልሉን አመራሮች ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች በነቂስ ወጥተው እየተሳተፉ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ 600 ሚሊየን…

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ ማኖር መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ ማኖር መርሐ-ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ…

በሲዳማ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የመንግስት እና ግል…

አረንጓዴ፣ ውብና ምቹ ኢትዮጵያን ገንብተን ለመጪው ትውልድ እናስረክባለን- ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ፣ ውብና ምቹ ኢትዮጵያን ገንብተን ለመጪው ትውልድ እናስረክባለን ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። ዛሬ የአንድ ጀምበር የ600 ሚሊየን የችግኝ…

ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በሚገኘው ጫካ ፕሮጀክት አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ። በችግኝ ተከላው ላይ ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ የሐይማኖት…

በሀረሪ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የመንግስት እና ግል ተቋማት ሰራተኞች፣ የፀጥታ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ንጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎችና…

የአረንጓዴ ሽፋናችንን መጨመር የዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገን ህልውና ማስቀጠል ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ሽፋናችንን መጨመር የዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገን ህልውና ማስቀጠል እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአይሲቲ ፓርክ ተገኝተው የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ…

በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ወደ ችግኝ መትከያ ቦታዎች እየተመሙ ነው – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ወደ ችግኝ መትከያ ቦታዎች አረንጓዴ አሻራቸውን ለማኖር እየተመሙ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብርን አስመልክቶ…

ዛሬ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐግብር ይካሄዳል፡፡ ዛሬ ከጠዋቱ 12 ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ለሚከናወነው በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች…