Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የእርሻ ዕቅዳችንን ሊያሳካ የሚችል ሰፊ እንቅስቃሴ ተጀምሯል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርሻ ዕቅዳችንን ሊያሳካ የሚችል ሰፊ እንቅስቃሴ ተጀምሯል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ "ኩታ ገጠም እርሻ እየተስፋፋ ነው፤ የዚህ ክረምት የእርሻ ዕቅዳችንን ሊያሳካ የሚችል…

በሀዋሳ ከተማ የኮሪደር ልማት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዋሳ ከተማ 'የኮሪደር ልማት ለላቀ ከተማችን ውበት" በሚል መሪ ቃል የከተማዋ ኮሪደር ልማት ስራ ተጀምሯል፡፡ በኮሪደር ልማት ስራው በከተማዋ በ1 ቢሊየን 64 ሚሊዮን ብር 11 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የከተማዋ የኮሪደር ስራ ይከናወናል…

ድሬዳዋ እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ ስድስት ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄን በራሳቸው መሸፈን የሚያስችል አቅም ፈጥረዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ ስድስት ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄን በራሳቸው መሸፈን የሚያስችል አቅም መፍጠራቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ/ር) ተናገሩ። ኢትዮጵያን ከተረጂነት…

በአዳማ ከተማ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የመሰረተ-ልማት ፕሮጀክት ተመረቁ፡፡  ፕሮጀክቶቹን የመረቁት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ናቸው፡፡…

ግብር በወቅቱና በታማኝነት መክፈል ሀገርን መገንባት ነው- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርን በወቅቱ እና በታማኝነት መክፈል ሀገርን ማልማትና መገንባት በመሆኑ የሚያኮራ የዜግነት ተግባር ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ዓመታዊ የግብር መክፈያ ወቅትን በተመለከተ ባስተላለፉት…

በኦሮሚያ ክልል ከ79 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለምረቃ ተዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘርፈ ብዙ አገልግሎት የሚሆኑ ከ79 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ 20 ሺህ 664 ፕሮጀክቶች ለምረቃ መዘጋጀታቸው ተገለጸ፡፡ ፕሮጀክቶቹ በክልል፣ በዞን እና በወረዳ ደረጃ በሁለት ዙር እንደሚመረቁ እና በዋናነት የሕብረተሰቡን…

ም/ቤቶች የዜጎችን ዕኩል ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ግዴታ እንዳለባቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቶች የዜጎችን መብትና ዕኩል ተጠቃሚነት የማረጋገጥ፣ ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበራቸውን የመቆጣጠር ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እንዳለባቸው ተመላከተ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየዓመቱ የሚካሄደው የፓርላማ ጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ…

በአዲስ አበባ ከተማ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ አስተዳደሩ የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን ወደሚወስዱባቸው ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግባት ጀመሩ። ከሐምሌ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮም የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን…

በድሬዳዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች የሚተከሉበት የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በሐርላ ቀበሌ ተገኝተው መርሐ-ግብሩን አስጀምረዋል፡፡ ለዘንድሮው የአረንጓዴ…

የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ፣ የባሕር ኃይልና የብሔራዊ ተጠባባቂ ኃይል የክረምት በጎ ፈቃድን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ፣ የባሕር ኃይልና የብሔራዊ ተጠባባቂ ኃይል የጦር ክፍሎች የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ-ግብርን በይፋ አስጀመሩ። በመርሐ ግብሩ የዕዙ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ሹማ አብደታ፣ የባሕር ኃይልና የብሔራዊ…