Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኢትዮጵያ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ቶን ካርበን መከማቸቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ከመጨመሩም በላይ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ቶን ካርበን ማከማቸት መቻሉን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ፡፡
ባለሥልጣኑ ከአጋር አካላት ጋር በመሆን በአካባቢ ቀን አከባበር ዙሪያ በሰጠው መግለጫ÷ ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ሥራ…
ተመድ ለኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የማደርገውን ድጋፍ እቀጥላለሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሚያከናውነው የሲቪል ምዝገባ ተግባር ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በተመድ የሕጻናት ልማት ፈንድ የሕጻናት ጥበቃ…
በአማራ ክልል የጎርፍ አደጋን ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው ክረምት ሊደርስ የሚችለውን የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋሥትና ኮሚሽን አስታወቀ።
በክልሉ በዘንድሮው ክረምት በ32 አካባቢዎች 460 ሺህ ሰዎች፣ 280 ሺህ እንስሳት…
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 33ኛ መደበኛ ስብሰባ በአራት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የምክር ቤቱ ውሳኔዎች ቀጥለው ቀርበዋል፡-
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች…
በጋራ ጉዳዮች ላይ በመምከር ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል- አቶ እንዳሻው ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ እና ክልላዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ በመምከር ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡
በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በወቅታዊ ጉዳይ…
አቶ ደስታ ሌዳሞ ኢንተርፕራይዞችን ለማበረታታት ያለመ ጉብኝት እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ በሥራ ላይ ያሉ ኢንተርፕራይዞችን ለማበረታታት እና የቀጣይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
በጉብኝታቸውም በሀዌላ ወረዳ ኑሬ ዱላቻ ቀበሌ የሚገኙ በወተት ላሞች ዕርባታ አርአያ…
በሐረሪ ክልል 43 ሺህ ወጣቶች የሚሳተፉበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል 43 ሺህ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ተጀምሯል።
መርሐ ግብሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ጌቱ ወየሳና…
ተመድ ኢትዮጵያ በነዳጅ የዲጅታል ግብይት እየሰራች ያለውን ስራ አደነቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የንግድ ኮንፈርንስና ልማት ድርጅት የአፍሪካ ተወካይ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ የንግድ ዘርፉን ለመደገፍ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ…
መንግስት ሰላምን መርጠው ለሚመጡ እጁን ዘርግቶ ይቀበላል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ሰላምን መርጠው ለሚመጡ እጁን ዘርግቶ ይቀበላል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ ገዳን የመሰለ ባህል እንዳለው ማህበረሰብ ስለሰላም…