Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
እንግሊዝና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ የተመራ ልዑክ ከዓረብ ኤሚሬቶች እና ከእንግሊዝ ንግድ ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር ተወያይቷል፡፡
ውይይቱ በአቡዳቢ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት የሚኒስትሮች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው…
በቀጣይ የሰራዊቱን ሁለንተናዊ አቅም ማሳደግ ላይ ተኩረት ተደርጎ ይሰራል- ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራዊቱን ሁለንተናዊ አቅም ማሳደግ በቀጣይ ትኩረት ተደርጎ የሚሰራበት ጉዳይ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2016 ዓ.ም የስድስት ወራት አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡…
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬኒያ የአይሲቲ ፓርክን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬኒያ ናይሮቢ የወጣቶችን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተሳትፎ የሚያሳይ የአይሲቲ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለሁለት ቀናት…
መከላከያ ሚኒስቴር ከዩጋንዳ አቻው ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር ከዩጋንዳ መከላከያ ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
የዩጋንዳ መከላከያ ሚኒስትር ቪሴንት ባሙላንጋኪ ሴምፒጅ እና የሀገሪቱ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ዊልሰን ዕምባሱ ዕምባዲ ለይፋዊ የስራ…
ከ23 ቢሊየን ብር በላይ የመንግስትን ጥቅም ማስጠበቅ መቻሉን የፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመት በ3 ሺህ 496 መዛግብት ላይ የፍትሐ-ብሔር ውሳኔ በማሳለፍ ከ23 ቢሊየን ብር በላይ የመንግስትን ጥቅም ማስጠበቅ እንደቻለ የፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ።
5ኛው ሀገር አቀፍ የፍትሕ ሚኒስቴርና የክልል ፍትሕ ቢሮ የ6 ወራት የዕቅድ…
የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡
የዓድዋ ድል መታሰቢያ ድሉን በሚመጥን መልኩ መገንባቱን የመከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እንዲሁም አባላት በጉብኝቱ ወቅት…
ኢትዮጵያና ኖርዌይ የ75 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኖርዌይ የ75 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
በሀገራቱ መካከል የተፈረመው ስምምነት ለሁለትዮሽ ግንኙነታቸው ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡
ስምምነቱ ከአካባቢ ጥበቃ ጋር የተያያዘ ሲሆን፥ እንደአብነትም…
የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኑን የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡
የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች ዋና…
የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ከየካቲት 25 ጀምሮ በልዩ መልኩ በዘመቻ ይሰጣል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ከየካቲት 25 እስከ 29 ቀን 2016 ዓ.ም በልዩ መልኩ እድሜያቸው 14 ዓመት ለሆኑ ታዳጊዎች በዘመቻ እንደሚሰጥ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በሚኒስቴሩ የእናቶች፣ አፍላ ወጣቶችና ህጻናት…
ፖሊስ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የተሰማሩ አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የተሰማሩ ሦስት አዘዋዋሪዎችን ጨምሮ 117 ከሀገር ሊወጡ የነበሩ ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ተታልለው በሶማሌ ክልል በኩል…