Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ አሻድሊ ሀሰን በዐርባ ምንጭ ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በዐርባ ምንጭ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ወደ ዐርባ ምንጭ ከተማ ያቀኑት÷ "ከእዳ ወደ ምንዳ" በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀው 4ኛ ዙር የመንግሥት አመራሮች…

የውሃ መገኛ አካላትን በዘላቂነት ለመጠበቅ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ወሳኝ ነው – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መገኛ አካላትን በዘላቂነት ለመጠበቅ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ወሳኝ ነው ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በ28ኛው የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ የውሃና…

ህግና ህገ መንግስቱ የተቋቋመው የህዝቦችን እኩልነት ለማረጋገጥ ነው – ም/አፈ ጉባኤ ኤሊያስ ኡመታ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህግና ህገ መንግስቱ የተቋቋመው የህዝቦችን እኩልነት ለማረጋገጥ ነው ሲሉ የጨፌ ኦሮሚያ ም/አፈ ጉባኤ ኤሊያስ ኡመታ ተናገሩ፡፡ 18ኛው የብሔር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን በማስመልከት በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን እና በማያ ከተማ…

አቶ አገኘሁ ተሻገር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ የፋና ብሮድካስቲንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠውን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በጅግጅጋ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በጅግጅጋ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። በዓሉ ''ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በተለያዩ ሁነቶች…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከነገ ጀምሮ ለተባባሪ አካላት ስልጠና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለተባባሪ አካላት ከነገ ጀምሮ ስልጠና መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ። ከህዳር 26 እስከ 28 ቀን 2016 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚሰጠው ስልጠና በሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊ የሚሆኑ…

7ኛው ዙር የኦዳ አዋርድ ታኅሣሥ 11 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ ኦዳ አዋርድ ለ7ኛ ጊዜ ታኅሣሥ 11 ቀን እንደሚካሄድ አስተባባሪዎቹ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ላይ ተናግረዋል። የኦዳ አዋርድ በዚህኛው ዙር ከሀገር አልፎ አፍሪካውያን የሚሸለሙበት መድረክ እንደሚሆንም ነው የተገለጸው። ኢትዮጵያ…

ሙስናን በአስተሳሰብና በተግባር በመፋለም ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በጋራ እንስራ – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስናን በአስተሳሰብና በተግባር በመፋለም የሁላችንንም ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በጋራ እንስራ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በጋራ እንታገለው” በሚል መሪ ቃል ከተማ…

የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ለማስተዋወቅ ያለመ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን የበለጠ ለማስተዋወቅ ያለመ መርሐ ግብር በባሌ ሮቤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊና የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኩመራ ዋቅጅራን ጨምሮ…

የጋምቤላ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት 5ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በጉባዔው ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ዘርፎችን ዕድገት ለማፋጠን ሥራ አጥነትን መቀነስ ይገባል…