Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ተሞክሮዎችን በመቀያየር የሚሠሩ የልማት ሥራዎች ለውጤት ያበቃሉ – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን እየለማ ያለው የሩዝ ሰብል ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም ባደረጉት ንግግር÷ ልምዶችን በመቀያየር የሚሠሩ የልማት ሥራዎች ለውጤት እንደሚያበቁ አስገንዝበዋል፡፡…

ጽንፍ የወጡ ትርክቶች ሁሉንም በሚያግባቡ ትርክቶች ሊተኩ ይገባል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽንፍ የወጡ ትርክቶች ሁሉንም በሚያግባቡ ትርክቶች ሊተኩ እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር እንዲሁም ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ከደቡብ…

የሳዑዲ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር የሞጆ ወደብ ተርሚናልን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ አረቢያ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ሚኒስትር ሳላሕ ቢን ናስር አል ጃስር ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን የሞጆ ወደብ ተርሚናልን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝቱ የኢፌዴሪ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)…

በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ አዲሱ ቡልቡላ መንገድ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ አደጋውን ትናንት ህዳር 10 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 2:19 ሰዓት ላይ በቦሌ ክፍለ ከተማ…

ምክር ቤቱ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማሻሻያ አዋጅን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማሻሻያ አዋጅን አፅድቋል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት ባካሄደው 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ሁለት አዋጆችን መርምሮ አፅድቋል፡፡ በጉባዔውም የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ…

በአማራ ክልል የተቋረጡ ኢንቨስትመንቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጠረው የሰላም እጦት የኢንቨስትመንት ተቋማት ሥራቸውን ለማቋረጥ ተገድደው መቆየታቸውን የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች አስተባባሪና የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው÷…

ከ284 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ284 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የኢፌዴሪ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ 224 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ገቢ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች እና 59 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ ዕቃዎች በድምሩ 284 ነጥብ 5 ሚሊየን…

ኢትዮጵያ በፓን አፍሪካ ፓርላማ ኮሚቴዎች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ የተመራ ልዑክ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ በሚገኘው የፓን አፍሪካ ፓርላማ ኮሚቴዎች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ነው። ስብሰባው ሶስት የአፍሪካ ኅብረት ሀገራት በሆኑት ደቡብ አፍሪካ…

በኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ከሕዳር 11 እስከ 15 ቀን ሰብል እንዲሰበስቡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰብል በደረሰባቸው አካባቢዎች ከ5ኛ ክፍል በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከሕዳር 11 እስከ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ሰብል እንዲሰበስቡ መወሰኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው ማምሻውን ባወጣው መግለጫ÷አሁን ላይ በክልሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ውድ ወንድሜን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ከኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ ጉባኤ ጎን …