Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ነዳጅን ከግብይት ስርዓት ውጭ በተገበያዩ ማደያዎች ላይ ዕገዳ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዳጅን ከግብይት ስርዓት ውጭ በተገበያዩ ማደያዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከዲጂታል ነዳጅ ግብይት ስርዓት ውጪ ነዳጅን በመሸጣቸውና በስማቸው ከተጫነላቸው ነዳጅ በላይ በማደያቸው በሸጡ አዲስ አበባ እና ሸገር…

ሰን አውቶና ካርበን ባንክ በኢትዮጵያ በልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰን አውቶና ካርበን ባንክ በኢትዮጵያ በልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ፡፡ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን ከሰን አውቶና ካርበን ባንክ ማኔጀር አብዱል ጋሃኒ…

በቀድሞ ደራሼ ልዩ ወረዳ ግጭት በማስነሳት የ75 ሰዎች ህይወት እንዲያልፍ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞ ደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ የዕርስ በርስ ግጭት በማስነሳት የ75 ሰዎች ህይወት እንዲያልፍና ንብረት እንዲወድም አድርገዋል የተባሉ 42 ተከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። በቀድሞ በደቡብ ክልል በሰገን አካባቢ ህዝቦች ዞን የሰዎች…

የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች ታላቁን የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች በጉባ የሚገኘውን ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ስለ ፕሮጀክቱ ከታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ማብራሪያ…

ንጋት ኮርፖሬት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ20 ሚሊየን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ንጋት ኮርፖሬት በአማራ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ20 ሚሊየን ብር የምግብ ድጋፍ አድርጓል። ኮርፖሬቱ በ20 ሚሊዮን ብር 4 ሺህ 470 ኩንታል የምግብ ዱቄት ገዝቶ ለክልሉ አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ኮሚሽን ማስረከቡ…

የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ የእጩዎች ጥቆማ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ በይፋ ስራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ታጋይ ታደለ እና አባላቶቹ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም÷ ግልፅና አወዳዳሪ በሆነ አካሄድ…

ነገ የፋና ላምሮት የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 15 የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል። ላለፉት 8 ሳምንታት በዳኞችና በራሳቸው ምርጫ ሲወዳደሩ የነበሩት መቅደስ ዘውዱ፣ ሀይለየሱስ እሸቱ፣ ሄኖክ ብርሃኑ እና ኪሩቤል ጌታቸው ነገ ከኮከብ ባንድ ጋር በ3 ዙር…

አምባሳደር ስለሺ ከአሜሪካው ሴናተር ማይክ ሮንድስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ኢ/ር) ከአሜሪካው ሴናተር ማይክ ሮንድስጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ባለው የሁለትዮሽ እና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የአፍሪካ…

ጀርመን እና ኢትዮጵያ የልማት ትብብር ድርድር ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን እና የኢትዮጵያ መንግሥታት ለሚያካሂዱት የልማት ትብብር ድርድር የቅድመ-ዝግጅት ምዕራፍ ሥብሰባ ተካሄደ፡፡ በኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር የተካሄደው ሥብሰባ ዓላማ በፈረንጆቹ ኅዳር 27 እና 28 ለሚካሄደው ድርድር በጥልቀት ተወያይቶ…

ኢትዮጵያ በተለዩ የትምሕርት መስኮች የውጭ ልምድ ያስፈልጋታል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተለይም በተለዩ የትምሕርት መስኮች ላይ የውጭ ልምድ እንደሚያስፈልጋት የትምሕርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምሕርት ሚኒስትር እና የዩኔስኮ ብሔራዊ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና…