Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ፌሮ ብረት ከቀረጥ ነጻ አስገብቷል የተባለ ግለሰብ በሙስና ወንጀል ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ ሰነዶችን በመጠቀም ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ፌሮ ብረት ከቀረጥ ነጻ ወደ ሀገር ውስጥ አስገብቷል የተባለው ግለሰብ ላይ ተደራራቢ የሙስና ወንጀል ክስ ቀርቦበታል። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ…

ሴቶች በሰላም ግንባታ ሂደት ያላቸው ሚና የሚጎለብትበት ሁኔታ እንዲፈጠር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በሀገራዊ ሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ ያላቸው ሚና የሚጎለብትበት ሁኔታ እንዲፈጠር ተጠየቀ። በኦሮሞ ገዳ ስረዓት ያደጉና በገዛ ፍቃዳቸው ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ሴት መሪዎች ዛሬ በአዳማ ከተማ በሀገራዊ የሰላም ሁኔታና የሴቶች…

በሀገር ደኅንነት ላይ ስጋት በሚፈጥር የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ 30 ግለሠቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ደኅንነት ላይ ሥጋት በሚፈጥርና የውጭ ምንዛሪን በሚያሳጣ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ 30 ግለሰቦችና የተለያዩ መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ በአዲስ አበባ፣ ሸገር ከተማ፣ ቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ አዳማ፣ ሐዋሳ እና ጂማ ከተማ…

በአቃቂ ቃሊቲ የውሃ ማሞቂያ ፈንድቶ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 የውሃ ማሞቂያ ፈንድቶ የሦስት ሰዎች ሕይዎት ማለፉ ተሰማ፡፡ የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብርድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት…

ሙያቸውን የሚያከብሩ መምህራንን ለማፍራት በትኩረት ይሰራል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ሙያቸውን የሚያከብሩና በማህበረሰቡ ዘንድ የሚከበሩ መምህራንን ማፍራት ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ የምስረታ መርሐ ግብር የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ…

ኢትዮጵያ የዲጂታል መታወቂያ ለስደተኞች ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የዲጂታል መታወቂያ ለስደተኞች ልትሰጥ መሆኑን የስደተኞችና ከስደት ተመላሽ ኮሚሽን አስታወቀ። ለስደተኞች የብሄራዊ የዲጂታል መታወቂያ ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ በኮሚሽኑ፣ በብሄራዊ…

አቶ ደመቀ አፍሪካ ህብረትና ተመድ በሰላምና ደህንነት ዙሪያ የተቀናጀ ጥረትና ትብብር እንዲያደርጉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአፍሪካ ህብረትና ተመድ በሰላምና ፀጥታ ዘርፍ የተቀናጀ ጥረት እና ትብብር እንዲያደርጉ ጠየቁ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ…

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሰሞኑን በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጋድቤል ሙን እንደገለጹት÷ በቅርቡ ወንዞች…

የጋራ ግብረ-ኃይሉ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአባገዳዎችና ከሀደሲንቄዎች ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአባገዳዎችና ከሀደሲንቄዎች ጋር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት ውይይት አካሄደ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ…

በመዲናዋ የኢሬቻ በዓል ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ከነገ ዓርብ ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል በአዲስ አበባ…