Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር የምርጫ ዘመን 3ኛ የስራ አመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ ተካሂዷል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንታዬ ከበደ እንዳሉት፥ በጉባኤው የዞን አስተዳደሮች ሹመት ተሰጥቷል። ባለፈው የበጀት አመት ክልሉ የተለያዩ የልማት…

ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ የአፍሪካውያን የስኬታማዎች ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛው ዓመታዊ የአፍሪካውያን የስኬታማዎች ሽልማት (African Achievers Award) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) አሸናፊ ሆኑ። ዋና ፀሀፊው ትናንት ምሽት…

ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን የፖሊስ መኮንኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ያሰለጠናቸውን የፖሊስ መኮንኖች አስመርቋል። ሰልጣኞቹ በፖሊሰ ሳይንስ፣ በሥነ - ወንጀልና ወንጀል ፍትሕ እንዲሁም በፖሊስ መኮንንነት ዘርፍ ከሰርተፊኬት እስከ ሁለተኛ ዲግሪ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከ410 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የወጣቶችና የህፃናት የስፖርት ማዘውተሪያዎችን መረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 24 ዘመናዊ የወጣቶችና የህፃናት የስፖርት ማዘወተሪያዎችን አስመርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። የስፖርት ማዘውተሪያዎቹ በ410 ሚሊየን 217 ሺህ 800 ብር የተገነቡ…

ዘንድሮ ከሚተከለው ችግኝ 60 በመቶው ፍራፍሬ ነው

አዲስ አበባ፣  ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ዘንድሮ ከሚተከለው 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ 60 በመቶው ፍራፍሬ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ዘንድሮ ከሚተከለው ችግኝ 60 በመቶው ፍራፍሬ፣ 35 በመቶው የደን እና 5 በመቶው ለከተማ ውበት የሚሆኑ…

የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ላይ ሁሉም እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐምሌ 10 ቀን ለሚካሄደው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል እንዲሳተፍ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ÷ የደቡብ ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፣ የሲዳማ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ ፣ ሩዋንዳ እና ናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታ እና ከናይጄሪያ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዳሙ ኢብራሂም ጋር በኬንያ ተወያይተዋል። በተመሳሳይ አቶ ደመቀ ከኬንያ የውጭ…

ዐቃቤ ህግ አሳዬ ደርቤ በተባለ ግለሰብ ላይ ሀሰተኛና የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት የወንጀል ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ህግ አሳዬ ደርቤ በተባለ ግለሰብ ላይ ሀሰተኛና የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት የወንጀል ክስ መሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ህግ በግለሰቡ ላይ ተደራራቢ ሰባት ክሶችን ነው ያቀረበው።…

በመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ በመዲናዋ የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለአገልግሎት ክፍት ሊሆኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተገነቡ 12 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ከነገ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆኑ የአዲስ አባበ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር…

የምክር ቤት አባሉ ለተወከሉበት ምርጫ ክልል የ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ተረፈ ታደሰ በተወከሉበት ምርጫ ክልል ለሚገኝ ሆስፒታል የ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አደረጉ። በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ በክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ፀጋዬ ማሞን…