Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ምክር ቤቱ በክልሎች እየታየ ያለው የአፈር ማዳበሪያ ስርጭት እንዲሻሻል አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በክልሎች እየታየ ያለውን የአፈር ማዳበሪያ ሥርጭት በማሻሻል ለአርሶ አደሩ በወቅቱ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ አሳስቧል፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የግብርና ሚኒስቴርን የ2015 በጀት ዓመት…
ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን ጋር ተወያይተዋል።
ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ኢትዮጵያና ቻይና ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ጠንካራ የትብብር…
መሬት ቆፍረው ሊያመልጡ የነበሩ ታራሚዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት መሬት ቆፍረው ሊያመልጡ ሙከራ ያደረጉ የከባድ ውንብድና ወንጀል ፍርደኛ ታራሚዎች በቁጥጥር መዋላቸው ተገለጸ።
ትናንት ሌሊት 10 ሰዓት ከ30 ላይ መሬት ቆፍረው ሊያመልጡ ሙከራ ያደረጉ 10 የከባድ ውንብድና ፍርደኛ ታራሚዎች…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአፍሪካ መሪዎች አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ቀንን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም÷ የአፍሪካ መሪዎች በቀደምት አባቶች የተጀመረውን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ጠቅላይ…
ሙስና በመቀበል በተጠረጠሩ የከተማ አስተዳድሩ ሠራተኞች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘‘መሬት እናሰጣለን’’ በማለት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሙስና ተቀብለዋል በተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሦስት ሠራተኞች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ።
ተጠርጣሪዎቹ ÷ 1ኛ የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት የግንባታ ቁጥጥር ባለሙያ…
አቶ ደመቀ የኢፌዴሪ መንግስት በቤጂንግ ያስገነባውን አዲስ የኤምባሲ ህንፃ መርቀው ከፈቱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መንግስት በቻይና ርዕሰ መዲና ቤጂንግ ያስገነባው አዲስ ኤምባሲና የመኖሪያ ህንጻ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የቻይና የምክር ቤት አባል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
አቶ ሙስጠፌ ከአውበሬ፣ ሀረዋና ደንበል ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ከአውበሬ፣ ሀረዋና ደንበል ወረዳ ከሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩና ልዑካቸው ከውይይቱ በፊት በሀረዋ ወረዳ የሚገኙ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ”ሽልማት አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው የ“አፔክስ” የመንገደኞች ምርጫ “ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” ሽልማት አሸንፏል፡፡
አየር መንገዱ ሽልማቱን የተቀዳጀው በምርጥ የበረራ መስተንግዶ፣ መዝናኛ ፣ ምግብና መጠጥ፣ ምቾት እንዲሁም በገመድ ዓልባ…
በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መወሰኛ ም/ቤት አባል ወ/ሮ ማርታ ገብረጻዲቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት የመጀመሪያዋ ሴት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል የነበሩት ወይዘሮ ማርታ ገብረጻዲቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡
ወ/ሮ ማርታ ገብረጻዲቅ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና…
ለፕራይም ቴሌቪዥን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ለፕራይም ቴሌቪዥን ጣቢያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠ፡፡
ባለስልጣኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ፥ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 መገናኛ ብዙኃን በዜጎች መካከል…