Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የግሉ ዘርፍ ቱሪዝም ላይ እንዲሳተፍ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው – ሰላማዊት ካሳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግሉ ዘርፍ በቱሪዝም እንዲሳተፍ መንግስት በትኩረት እየሰራ ስለመሆኑ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሯ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም አዘጋጅነት በሚቀርበው ”ኢትዮጵያ ኢን ፎከስ” ጋር…
ቋሚ የስራ እድል የተፈጠረላቸው 13 ሺህ 527 ወጣቶች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ” መርሐ ግብርን ያጠናቀቁና ቋሚ የስራ እድል የተፈጠረላቸው 13 ሺህ 527 ወጣቶችን አስመረቁ፡፡
ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ “ብቃት የወጣቶች የስራ…
የእሳት አደጋ መንስዔዎች …
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየጊዜው የእሳት አደጋ በመኖሪያ እንዲሁም በንግድ ቤቶች ላይ በተለያዩ ምክንያቶች ተከስቶ ጉዳት ሲያደርስ ይስተዋላል፡፡
ታዲያ የእሳት አደጋ በምን ምክንያት ይከሰታል?
የእሳት አደጋ መንስዔዎችን በተመለከተ ሐሳባቸውን…
በአፍሪካ ህብረት ጉባዔ የተሳተፉና የቆይታ ጊዜያቸውን ያራዘሙ መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ያራዘሙ መሪዎች ወደ ሀገራቸው እየተመለሱ ነው።
በዚህም የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ እና የካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆሴፍ ጀን ጉቴ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።…
4ኛው ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ኮንፈረንስ በማራካሽ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አራተኛው ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በሞሮኮ ማራካሽ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል።
የሞሮኮ መንግሥት ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የከፍተኛ ደረጃ መድረኩ ዓለም አቀፍ መሪዎችን፣ ፖሊሲ አውጪዎችን እና…
የሕዝብ ውክልና ሥራን በአግባቡ በመወጣት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ይገባል – ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ውክልና ሥራን በአግባቡ በመወጣት ሕብረተሰቡ ለሚነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ አሳሰቡ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቀጣይ ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር የውክልና…
ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ እና እንግሊዝ ረጅም ታሪክና ጥልቅ ግንኙነት እንዳላቸው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት
ንመላእ ህዝቢ ትግራይ፥ እንኳዕ ንበዓል ለካቲት 11 አብፀሓኩም!
ንመላእ ህዝቢ ትግራይን ኣብ መላእ ዓለም እትርከቡ ትግራዎትን ፈተውቲ ህዝቢ ትግራይን እንኳዕ ንበዓል ለካቲት 11 አብፀሐኩም።
ሃገርና ዘበናት ዘቊፀረት ገዚፍ ታሪኽን ፅኑዕ ፀረ-ባዕዳዊ ወራር መርገፅ ዝነበራን ዘለዋን ሃገር…
የተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ በአዲስ አበባ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ በኢትዮጵያ መከፈቱ በቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ሁነቶች ላይ ያላትን የነቃ ተሳትፎ የሚያሳይ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ገለጹ፡፡
የተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት…
የተባበሩት መንግስታት ኢትዮጵያ በቀጣናው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት የሰላም ግንባታ እና ፖለቲካ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሐፊ ሮዝማሪ ዲካርሎ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት በጥሩ ሁኔታ…