Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የጤና ፖሊሲ ማሻሻያ በማድረግ በሽታን ቀድሞ የመከላከል አቅምን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታችነትን ማዕከል ያደረገ የጤና ፖሊሲ ማሻሻያ በማድረግ በሽታን ቀድሞ የመከላከልና አክሞ የማዳን አቅምን ማሳደግ መቻሉን የብልጽግና ፓርቲ ም/ቤት አባልና የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገለጹ፡፡ ዶ/ር ደረጄ የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) ከሞሮኮ እና ቱኒዚያ አቻቸው ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) ከሞሮኮ ውጭ ጉዳይ እና አፍሪካ ትብብር ሚኒስትር ናስር ቦሪታ እና ከቱኒዚያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሀመድ አሊ ናፍቲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ከተጀመረው 46ኛው የአፍሪካ ሕብረት…

ሳይፈቀድላቸው ድሮን በሚያስነሱ አካላት በጸረ-ድሮን ቴክኖሎጂ ርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፈቃድ ሳያገኙ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ድሮን በሚያስነሱና በሚያበሩ አካላት ላይ ርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የድሮንና ሌሎች በራሪ አካላት…

ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመቋቋም አፍሪካዊ አንድነትን ማጠናከር አለብን – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) እያጋጠሙ ያሉ ዘርፈ ብዙ ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመቋቋም አፍሪካዊ አንድነትን አጠናክረን መቀጠል አለብን ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴቲስ (ዶ/ር) ተናገሩ። በ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ላይ…

የሕብረቱ ተቋማዊ ሪፎርም መሰረታዊ ለውጥ በሚያመጣ መልኩ እየተከናወነ ነው – ሙሳ ፋኪ ማህማት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ሪፎርም መሰረታዊ ለውጥ በሚያመጣ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሙሳ ፋኪ ማህማት ገለጹ። 46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ እየተካሄደ ነው። ሊቀ መንበሩ…

አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣናን እውን ለማድረግ ያለቪዛ ጉዞን መተግበር እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ከቪዛ-ነጻ እንቅስቃሴ ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኮረ የሚኒስትሮች ስትራቴጂካዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌን (ዶ/ር) ጨምሮ ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የተለያዩ ባለድርሻ…

የኢትዮጵያ የስንዴ ልማት ስኬት አፍሪካ በምግብ ራሷን እንደምትችል ማረጋገጫ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት አፍሪካ በምግብ ራሷን እንደምትችል ማረጋገጫ ነው ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ዓለም አቀፍ የመስኖ ልማትና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ በአዲስ አበባ…

46ኛው የአፍሪካ ኅብረት ሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 46ኛው የአፍሪካ ኅብረት ሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ስብሰባው "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካዊያንና ዘርዓ-አፍሪካዊያን” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በስብሰባው የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ…

ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት ላይ የሚስተዋሉ የፋይናንስ ተደራሽነት ችግሮች እንዲቀረፉ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት ላይ የሚታየው የፋይናንስ ተደራሽነት ችግሮች አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚሹ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታዋ ሰመሪታ ሰዋሰው ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ በአሜሪካ ኒዮርክ በተዘጋጀው አራተኛው የዓለም አቀፉ የፋይናንስ ለልማት ኮንፈረንስ ላይ…

የአፋር ክልል ምክር ቤት 7ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ የስራ ዘመን፣ 4ኛ ዓመት፣ 7ኛ መደበኛ ጉባዔውን በሠመራ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ም/ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ አሲያ ከማል ፥ ምክር ቤቱ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ…