Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲስ አበባ የአረንጓዴ ዐሻራ ውጤት የተንጸባረቀባት ውብና ጽዱ ከተማ ሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ውጤትና ስኬታማነት የተንጸባረቀባት ውብ እና ጽዱ ከተማ ሆናለች አሉ የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ…

ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል አሉ። በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በክህሎት ልማትና በካርበን ብድር ትብብር ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ጠቅላይ…

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከሕብረተሰቡ ጋር በመተባበር ፈጣን ዕድገት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) መንግሥት ከሕብረተሰቡ ጋር ተባብሮ ሲሰራ ፈጣን ዕድገት ማምጣት እንደሚቻል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ማሳያ ነው አሉ፡፡ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በማዕከላዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር በብሔራዊ ቤተ መንግሥት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ይፋዊ የአቀባበል ሥነ ሥርዓት አካሂደዋል። የአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ወዳጅነትን የሚያመላክት የዛፍ መትከል መርሐ ግብር፣ የብሔራዊ ሙዚዬም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ከሚገኙት የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዎችን ተደራሽነትና አቅም ለማሳደግ በትኩረት መስራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዎችን ተደራሽነትና አቅም ለማሳደግ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ተጠባባቂ አምባሳደር ፈርዲናንድ ቮን ቬይሄ፡፡ ኦምኒ አትዮጵያ የተሰኘው ሀገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ከጀርመን…

አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ትብብር ዙሪያ ከሀገሪቱ አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ ከዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ አደም ፋራህ በማህበራዊ…

ዓለም አቀፍ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በኢትዮጵያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በዓለም ለ34ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው። ዓለም አቀፍ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን ወይም ነጭ ሪቫን ቀን "ጥቃትን የማይታገስ ማሕበረሰብ ለትውልድ ግንባታ "በሚል…

የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ሥር የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በቀጣይም…

ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ያላት ተደማጭነትና ተጽዕኖ የተረጋገጠበት የቡድን 20 ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናው ብሎም በአፍሪካ ያላት ተደማጭነት እና ተፅዕኖ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንድትሳተፍ አስችሏታል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ…