Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኪን-ኢትዮጵያ ለኢትዮጵያ እና ሩሲያ ግንኙነት…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪን-ኢትዮጵያ ሙዚቃንና ባህልን ከማስተዋወቅ ባለፈ የኢትዮጵያ እና ሩሲያን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከርና ለመገንባት የሚያግዝ ነው አለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ አዘጋጅነት እና በሻኩራ ፕሮዳክሽን አስተባባሪነት በተለያዩ የዓለም…
ከንቲባ አዳነች ብሔራዊ ድሉን ላከበረውና ጀግኖቹን ላመሰገነው የከተማዋ ነዋሪ ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ብሔራዊ ድሉን ላከበረውና ብሔራዊ ጀግኖቹን ላመሰገነው የከተማዋ ነዋሪ ምስጋና አቅርበዋል።
ከንቲባዋ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የመቻል ማሳያ፣ የአይቀሬው ብልፅግናችን ማረጋገጫ…
ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታ መርሐ ግብር ሊቨርፑል በርንሌይን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በጨዋታው በተጨማሪ ደቂቃ ሊቨርፑሎች ባገኙት ፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቧን መሀመድ ሳላህ አስቆጥሯል።
በዚህም የሊጉ መሪ…
ዘንድሮም የሬሜዲያል መርሐ ግብር ይኖራል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ) መርሐ ግብር ይኖራል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ…
የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ ነገ ይፋ ይደረጋል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት እስከ ነገ ድረስ ይፋ ይደረጋል አለ የትምህርት ሚኒስቴር።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ ነው ይህንን የገለጹት።…
በ12ኛ ክፍል ፈተና 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ…
በዘንድሮ 12ኛ ክፍል ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም – ትምህርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም አሉ።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)…
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና 8 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች አለፉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተናን ከተፈተኑት 8 ነጥብ 4 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት…
ኢትዮጵያዊያንን በጉልበት ማንበርከክ አይቻልም – አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ኃይሎች ኢትዮጵያዊያንን ሊያበጣብጥ ይችሉ ይሆናል እንጂ ማሸነፍ አይችሉም አሉ የታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)፡፡
በታሪክ የውጭ ኃይሎች ኢትዮጵያን በጉልበት ለማሸነፍ በተደጋጋሚ ሞክረው እንዳልተሳካላቸው…
የሕዳሴ ግድብን መጠናቀቅ በማስመልከት በጋምቤላ እና አሶሳ ከተሞች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
በጋምቤላ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ…