Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ሰራዊቱ የሀገር ሉዓላዊነትን ከማስከበር ባሻገር…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ሰራዊቱ ሀገርን ከመጠበቅ ባሻገር የምግብ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ ሂደት አሻራውን እያሳረፈ ይገኛል አለ በመከላከያ ሰራዊት የግብርና ልማት ዘርፍ፡፡
መከላከያ ሰራዊት በግብርና ዘርፍ ያከናወናቸውን የልማት ተግባራት በ2018/19 የምርት ዘመን ሀገር…
ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡
አቶ…
ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በጸረ ሽብር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በጸረ ሽብር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡
በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከኢሚሬቶች ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የጽንፈኝነትና የሽብርተኝነት…
39 አባል ሀገራት የሚሳተፉበት የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባዔ ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 39 አባል ሀገራት እና ሌሎች ባለድርሻዎች የሚሳተፉበት የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም (ARC-COP 16) ጉባዔ ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡
የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ጉባኤው በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከመጋቢት 30…
የፌደራል እና ክልል መንግሥታት ግንኙነት እያጠናከረ ያለው አዋጅ …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ዘሐራ ሁመድ የፌደራል እና ክልል መንግሥታት ግንኙነት ስርዓት አዋጅ በየዕርከኖች ያሉ ግንኙነቶችን አጠናክሯል አሉ።
የፌደሬሽን ምክር ቤት የደቡብ ኢትዮጵያ እና አጎራባች ክልሎች የመንግሥታት ግንኙነት…
የልማትና የሰላም ግንባታ ስራዎች ከግብ እንዲደርሱ የሕዝቡ ድጋፍ ወሳኝ ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመሩ የልማትና የሰላም ግንባታ ስራዎች ከግብ እንዲደርሱ የሕዝቡ ድጋፍ ወሳኝ ነው አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፡፡
ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመትና የመጋቢት 24 ትሩፋቶችን…
በሐረር በለውጡ መንግሥት ለመጣው ስኬት እውቅና የሚሰጥ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረር ከተማ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
''ከመጋቢት እስከ መጋቢት'' በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የተለያዩ…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የለውጡን መንግሥት የሚደግፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቦንጋ እና ቴፒ ከተሞች ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ የለውጡን ትሩፋቶች የሚዘክር ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
የድጋፍ ሰልፉ በለውጡ መንግሥት የተገኙ የመጋቢት 24…
ኢትዮጵያን መውደድ የሚገለጠው የተሻለች ሀገር እንድትሆን በመስራት ነው – ደስታ ሄሊሶ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን መውደድ የሚገለጠው የተሻለች ሀገር እንድትሆን በመስራት ነው አሉ የሥነ መለኮት አጥኚና መምህር ደስታ ሄሊሶ (ዶ/ር)።
ዜጎች ከድህነት እንዲወጡ፣ ስደተኝነት እንዲቆም፣ ሞራላዊ ልዕልና በኢትዮጵያ እንዲሰፍን እንዲሁም የበለጸገች ሀገር…
በአፋር ክልል ሀዩ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ ለመጣው ስኬት እውቅና የሚሰጥ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በአፋር ክልል ኤሊዳአር ወረዳ ሀዩ ከተማ በለውጡ ለተገኘው ድልና ስኬት እውቅና የሚሰጥ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች…