Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በ144 ሚሊየን ብር የተገነባው ዘመናዊ የዶሮ እርባታ ማዕከል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ሽንሌ ወረዳ በ144 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የዶሮ እርባታ ማዕከል ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡ ማዕከሉን መርቀው ሥራ ያስጀመሩት የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ፣ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ 

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ "በዓለም ላይ የ2025 አዲስ ዓመትን ለሚያከብሩ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲውን የማሕበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ለመጀመር የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የቦንጋ…

ከመኸር እርሻ 320 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2016/17 ምርት ዘመን የመኸር ወቅት እርሻ እስካሁን 320 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ ከበደ ላቀው እንዳሉት፤ በምርት ዘመኑ የመኸር ወቅት…

ሚኒስትሩ በጂቡቲ የሚኖሩ ዜጎችን ጥያቄዎች ለመመለስ እንደሚሠራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በጂቡቲ ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅትም በጂቡቲ ሊገነባ ስለታቀደው የኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ድጋፍ፣ ስለ ዜጎች መብት፣ ስለ ሀገራዊ ጥሪዎች እና በወቅታዊ ጉዳዮች…

የሀገርን ጥቅም የሚጎዱ ሕገ-ወጥ የንግድ ተግባራትን ለመቆጣጠር እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሀገርን መሰረታዊ ጥቅም የሚጎዱ ሕገ-ወጥ የንግድ ተግባራትን ለመቆጣጠር በአሠራርና በፖሊሲ የተደገፈ ሥራ እያከናወነ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። 3ኛው ሀገር አቀፍ የሕገ-ወጥ…

ፓርቲያችን ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓርቲያችን ብልፅግና ትናንት የሥርዓተ-መንግሥት አሥተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና…

በግብዓት አቅርቦትና በሜካናይዜሽን እርሻ የተጀመሩ ስራዎች ለውጥ እያመጡ ነው-አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልልን የግብርና አሰራር ለማዘመን በግብዓት አቅርቦትና በሜካናይዜሽን እርሻ የተጀመሩ ስራዎች ለውጥ እያመጡ መሆናቸውን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ። ''ትኩረት ለትግራይ ክልል…

ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ 2025 በአዲስ አበባ ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ። ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በሚካሄደው ጉባኤ የዓለምና አህጉር አቀፍ መሪዎችና…

አምስት ሚሊየን ኮደሮች ኢንሼቲቭ በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ለማፍራት እንደሚያስችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አምስት ሚሊየን ኮደሮች ኢንሼቲቭ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በዲጂታል ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ለመፍጠር እንደሚያስችል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምፀሐይ ጳውሎስ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ…