Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በጽ/ቤቱ እየተገነባ የሚገኘው ት/ቤቱ የአርብቶ አደር ልጆች ትምህርታቸውን በቅርበት እንዲከታተሉ የሚረዳ ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ኢ/ር፣ ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽ/ቤት ድጋፍ በምዕራብ ኦሞ ዞን እየተገነባ የሚገኘው ትምህርት ቤት የአርብቶ አደር ልጆች ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚረዳ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ኢ/ር፣…
የፈተና አስተዳደር ስርዓቱ የተስተካከለው የትምህርት ጥራት እንዲሻሻል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈተና አስተዳደር ስርዓቱን ማስተካከል ያስፈለገው የትምህርት ጥራት እንዲሻሻልና ሀገር የሚረከቡ ዜጎችን ለማፍራት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ÷ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የሚገኘውን…
በመዲናዋ በኮሪደር ልማት ሥራ የትራፊክ አደጋዎችን መቀነስ መቻሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተሰራው የኮሪደር ልማት ሥራ ባለፉት አምስት ወራት የትራፊክ አደጋዎችን መቀነስ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሪደር መሰረት ልማት…
ኢትዮጵያ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በባቡር መስመር መተሳሰሯን እንደምትቀጥል ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በባቡር መስመር መተሳሰሯን እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡
በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ዴንጌ ቦሩ እና በገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰዉ የተመራ ልኡክ በፈረንሳይ ቫለንሲዬኒስ በሚገኘዉ…
ያለንን የተፈጥሮ ፀጋና ሰብዓዊ ሀብት ስራ ላይ በማዋል የህዝባችንን ህይወት እናሻሽላለን -ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለንን የተፈጥሮ ፀጋና ሰብዓዊ ሀብት ስራ ላይ በማዋል የህዝባችንን ህይወት እናሻሽላለን ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ የበጋ…
የገርቢ የመጠጥ ውሃ ግድብ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጀት ሊገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገርቢ የመጠጥ ውሃ ግድብ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጀት ለመገንባት መወሰኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ÷ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሃይ…
የኢትዮጵያን የግብርና ውጤት ብዙ የምንማርበት ነው- የናሚቢያ ልዑክ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው ውጤት ብዙ የምንማርበት ነው ሲሉ ፓርላማ አባላት ልዑክ ገለጸ፡፡
የናሚቢያ ፓርላማ አባላት ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ላይ ልምድ ለመውሰድ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ከግብርና ሚኒስትር…
በኢትዮጵያ የክልል የኢኮኖሚ አካውንት መመሪያ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የክልል የኢኮኖሚ አካውንት መመሪያን ይፋ አድርጓል።
የፕላንና ልማት ሚኒስቴር የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፕላንና ልማት ቢሮ ሃላፊዎች በተገኙበት በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የክልል…
ንግድ ባንክና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የክፍያ አሰባሰብን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱ የፌዴራል መሥሪያ ቤቶችን የክፍያ አሰባሰብ ዲጂታላይዝ ለማድረግ የሚያስችል ነው፡፡
ስምምነቱ 26 የሚሆኑ የፌዴራል…
የአንካራው ስምምነት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል ጠንካራ ትብብር እንዲኖር ያስችላል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንካራው ስምምነት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል ጠንካራ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ትስስር እንዲኖር የሚያስችል ነው ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለፁ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በኤክስ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ስምምነቱ ኢትዮጵያና…