Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሳዑዲ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ እንዲያሳድጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ እንዲያሳድጉ ተጠየቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ምስጋኑ አርጋ ከሳዑዲ አረቢያ ንግድ ምክር ቤት ሃላፊዎች ጋር የሀገራቱን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ይበልጥ ማጎልበት በሚቻልበት ሁኔታ…

ኮሚሽኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አጀንዳዎችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በሰባት ክፍሎችና በ64 ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ያዘጋጃቸውን አጀንዳዎች መረከቡን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አጀንዳዎቹን የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር…

የጅቡቲ ቴሌኮምና የሱዳቴል ቴሌኮሙኒኬሽን ግሩፕ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ የኤክስፒሪየንስ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ቴሌኮም እና ሱዳቴል ቴሌኮሙኒኬሽን ግሩፕ የሥራ ኃላፊዎች የተመራ ልዑክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚገኘውን የኤክስፒሪየንስ ማዕከል ጎበኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋማቸውን የቴክኖሎጂ ሂደት ጨምሮ አሁን…

የመጀመሪያው የፓርላማ የዜጎች ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የመጀመሪያው የፓርላማ የዜጎች ፎረም ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ ላይም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ የምክር ቤት አባላት፣ ሚኒስትሮች፣ ምሁራን፣ የሚዲያ ተቋማት ሃላፊዎችና ጥሪ…

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ19ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ብዝኃነት ለሀገራዊ መግባባትና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት…

ውጤት ማስመዝገብ የማይችሉ የትምህርት ቤት አመራሮች በአመራርነት መቀጠል እንደማይችሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በሚቀጥሉት ሶስት አመታት ውስጥ ውጤት ማስመዝገብ የማይችሉ የትምህርት ቤት አመራሮች በአመራርነት መቀጠል እንደማይችሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ…

የቦሌ ክፍለከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር የይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ ጉቦ በመቀበል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቅንጫፍ ጽህፈት ቤት የይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ መረጃ በማጉደል እና ጉቦ በመጠየቅ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡ አሸብር አበባው የተባለው ግለሰብ መረጃ…

ለቀድሞ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር  ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ሚኒስትር ሆነው ለተሾሙት የቀድሞ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እድሪስ  ሽኝት ተደርጎላቸዋል። አቶ መሐመድ እድሪስ ባለሥልጣኑን በዋና ዳይሬክተርነት በመሩበት ወቅት ተቋሙ በተለያዩ ዘርፎች…

ኢትዮጵያና እና ቻይና በጉምሩክ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና እና ቻይና በጉምሩክ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የጉምሩክ ኮሚሽን ገልጿል፡፡ የቻይና ጉምሩክ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ከፍተኛ ባለሙያዎች በተለያዩ ዘርፎች ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬዉ…

ፕሬዚዳንት ታዬ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የሜክሲኮ አምባሳደር አሊሃንድሮ ኤስቲቪል ካስትሮ፣ የሱዳን አምባሳደር ኤልዚኢን ኢብራሂም…