Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በድሬዳዋ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን "የሴቷ ጥቃት የኔም ነው፤ ዝም አልልም" በሚል መሪ ሃሳብ በድሬዳዋ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በመር ሐግብሩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት ም/አፈ-ጉባዔ ዛሐራ…

ተመድ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብሎም ለዓለም ሰላም የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ የተመድ ረዳት ዋና ጸሀፊ እና በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ ዶ/ር ገለጹ። የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በነቀምቴ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ "የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ባለው የምስረታ በዓል ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ…

በየዕለቱ ከ800 የሚልቁ ተማሪዎችን የሚመግቡት መምህርት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መምህርት ቢርቂሳ ጀማል ላለፉት አራት ዓመታት ያለማቋረጥ ከ800 በላይ ተማሪዎችን በግላቸው በቀን አንድ ጊዜ እየመገቡ ይገኛሉ፡፡ መምህርቷ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ በሚገኘው ጅሬን ቁጥር ሁለት 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት ሙያ በማገልገል…

አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ኮንፈረንሱ "የበለጸገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌደሬሽን ም/ቤት…

ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርጸው ስራ ላይ የዋሉ ፖሊሲዎች ተግባራዊ እየሆኑ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርጸው ስራ ላይ የዋሉ ፖሊሲና እስትራቴጂዎች በተጨባጭ ተግባራዊ እየሆኑ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ በአገልግሎቱ አስተባባሪነት ከተለያዩ መገናሃኛ ብዙሃን የተወጣጡ ጋዘጠኞች…

ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ጥረቶቻቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፓፓያ ምርት ሥራ ላይ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ÷"ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም…

ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ

የአማራ ክልል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ጽንፈኛ ኃይሎች በፈጠሩት ቀዉስ የሰላም እጦት ገጥሞት የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሰዉ ጽንፈኛ ቡድን፣ በሕዝብ ስም እየማለ እታገልለታለሁ የሚለዉን የአማራ ሕዝብ ለከፋ ጉዳት እና አሰቃቂ ችግሮች…

ኢትዮጵያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለምታደርገው ጥረት ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለምታደርገው ጥረት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ተወካዮች ገለጹ። የፌደራል መንግስት እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የአህጉራዊና ዓለማ አቀፋዊ…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ የማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ የማጠቃለያ መርሃ ግብር እና የፓናል ውይይት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ያሳለፍነው የለውጥ አመታት አግላይ እና ነጣጣይ አሰራሮች እንዲሁም…