Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፎረሙ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለማስተዋወቅ በር መክፈቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ኖርዌይ የቢዝነስ ፎረም ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች፣ የስካንዲኔቪያን ሀገራት ኩባንያዎች እና አልሚዎች በተገኙበት በኖርዌይ ኦስሎ ተካሂዷል።
በኖርዲክ ሀገራት የኢትዮጵያ አምባሳደር ምኅረተአብ ሙሉጌታ ከፋና ብሮድካስቲንግ…
የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያው ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበበት ነው – የብሔራዊ ባንክ ገዥ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያው የሚታይ ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበበት መሆኑን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ገለጹ፡፡
የባንኩ ገዥ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ 100 ቀናትን የተሻገረው የኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ…
ላኪዎች ከነገ ጀምሮ ካመነጩት የውጭ ምንዛሪ 50 በመቶውን በመሸጥ ቀሪውን ላልተወሰነ ጊዜ በአካውንታቸው ማስቀመጥ ይችላሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ላኪዎች ያመነጩትን የውጭ ምንዛሪ 50 በመቶ ወዲያውኑ በመሸጥ ቀሪውን 50 በመቶ ላልተወሰነ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ባለ አካውንታቸው ማስቀመጥ የሚችሉበት አሠራር ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ…
የሪፎርም ሥራዎች እንዲሳኩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥራ አመራር ቦርድ በትጋት እንዲሠራ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየተተገበሩ ያሉና በቀጣይ ሊተገበሩ በእቅድ የተያዙ የሪፎርም ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥራ አመራር ቦርድ አባላት ኃላፊነታቸውን እንዲውጡ ተጠየቀ።
ትምህርት ሚኒስቴር ከዩኒቨርሲቲዎች የሥራ አመራር…
አምባሳደር ጀማል በከር ላደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረትና አስተዋፅኦ ሽልማት ተበረከተላቸው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በፓኪስታን ላደረጉት መልካም የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ዲፕሎማቲክ ኢንሳይት የተባለው ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መፅሄት፤ አምባሳደር ጀማል በአጭር ጊዜ ውስጥ ሚሲዮን ከማቋቋም ጀምሮ…
ደን የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ያለውን ሚና ለማሳደግ ምርምር እየተካሄደ መሆኑ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የደን ሃብት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ያለውን ሚና ለማሳደግ የሚያስችል ጥናትና ምርምር እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር አቶ ከበደ ይማም…
ውል ተፈጽሞባቸው ሰው ያልገባባቸው በዕጣ የተላለፉ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች መጨረሻ …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዓመታት በ20/80፣ 40/60 እና በጨረታ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች ተላልፈው ውል ቢፈጸምባቸውም እስከ አሁን ዕድለኞች ያልገቡባቸው በመኖራቸው “ለሕገ-ወጥ ድርጊት” እየዋሉ መሆኑ ይነሳል፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት “በዕጣና በጨረታ…
የኢትዮጵያ ልዑክ ከአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው የኮፕ 29 ጉባዔ እየተሳተፈ ያለው የኢትዮጵያ ልዑክ ከአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዋና ሥራ አስኪያጅ ታሪዬ ግባድጌሲን ጋር ተወያየ፡፡
ከጉባዔው ጎን ለጎን የተደረገው ይህ ውይይት የደን ልማት ላይ ያተኮረ…
የምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንዲፈጠር አስተዋጽኦ አለው – የአውሮፓ ህብረት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲፈጠር በማድረግ ገንቢ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የአውሮፓ ህብረት ገለጸ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሶፊ…
ከተሞችን ለኑሮ ምቹ ለማድረግ በሚሠራው ሥራ ትርጉም ያለው ርምጃ ተራምደናል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞቻችንን ለእድገት እና ለኑሮ በይበልጥ ምቹ ለማድረግ ከመጀመሪያው ምዕራፍ ልምዶችን በመቀመር ትርጉም ያለው ርምጃ ተራምደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ…