Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-
👉 ባለፉት ሦስት ወራት 180 ቢሊየን ብር ገቢ ሰብስበናል፡፡ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት 109 ቢሊየን ብር ነበር የተሰበሰበው፡፡ የልዩነቱ ስፋት ለውጥ እንዳለ እና መንገዳችን ትክክል እንደሆነ አመላክች ነው፡፡
👉 በፌደራል መንግሥት 900 ቢሊየን ብር በክልሎች ደግሞ 600 ቢሊየን ብር ገቢ…
በበጀት ዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ ይጀምራሉ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ እንደሚጀምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢንዱስትሪ ዘርፍን በሚመለከት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት…
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሀገራዊ ማንሠራራት የምንጀምርበት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢሲ) ከዚህ ዓመት ጀምሮ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ማንሠራራት የምንጀምርበት ዓመት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብስባውን እያካሄደ ነው፡፡…
ከዚህ ዓመት ጀምሮ የምናንሠራራበት ጊዜ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገር የምናንሠራራበት ጊዜ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡
በሰጡት ምላሽ ካነሷቸው ዋና…
ምክር ቤቱ ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብስባውን ዛሬ ያካሂዳል።
የምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
በስብሰባው ፕሬዚዳንት ታዬ…
ዩኒቨርሲቲው ከ6 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ግንባታ እያከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ6 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ግንባታቸው እየተከናወኑ ከሚገኙ 28 ፕሮጀክቶች መካከል አራቱ ተጠናቅቀው ወደ ሥራ መግባታቸውን መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡
እንዲሁም 24 የግንባታ ፕሮጀክቶች በመከናወን ላይ እንደሚገኙ በዩኒቨርሲቲው…
ከመገናኛ ዐደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ ለተሽከርካሪ ዝግ ሆኗል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመገናኛ ዐደባባይ ወደ ቦሌ እና ከቦሌ ወደ መገናኛ ዐደባባይ ያለው መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ ላልተወሰነ ጊዜ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል፡፡
በመገናኛ አካባቢ ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት…
የመገናኛ ቦሌ የኮሪደር ልማት የስማርት ቴክኖሎጂ ውጤቶች በሥራ ላይ የዋለበት መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ቦሌ የኮሪደር ልማት የመጀመሪያው ምዕራፍ የስማርት ቴክኖሎጂ ውጤቶችን በሥራ ላይ የዋለበት መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡
መሥመሩ ዲጂታል ፖሎች፣ የመኪና ቻርጅ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ ሽልማትን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ ሽልማትን አሸነፈ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንገደኞች አገልግሎት ዘርፍ ከአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ነው ሽልማቱን ያሸነፈው፡፡
የሽልማት ሥነ-ሥራዓቱም በአሜሪካ ካሊፎረኒያ…
መገናኛ ብዙኃን ሀገራዊ አንድነትን የሚያጠናክር ዘገባ መሥራት ይጠበቅባቸዋል- ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኃን ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ትክክለኛ እና ሚዛናዊ ዘገባዎች መሥራት እንዳላባቸው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።
"ሚዲያ ለብሔራዊ ትርክትና ሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ…