Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

መንግስት በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ተከታታይነት ያለው እድገት ማስመዝገብ ችሏል – ፕሬዚዳንት አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ተከታታይነት ያለው እድገት በሁሉም ዘርፎች ማስመዝገብ መቻሉን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሰየሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በዚህም የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜ መጠናቀቁን ተከትሎ አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት…

ሩሲያ በኢትዮጵያ ት/ቤት የመክፈት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሸን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በሩሲያ ሴናተር ኒኮላይ ቪላዲሚሮቭ ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። አቶ አገኘሁ ኢትዮጵያና ሩሲያ የረጅም ዘመን የታሪክና የባህል ግንኙነት እንዳላቸው አስታውሰው÷የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ከጊዜ…

በአፋር ክልልና በአዲስ አበባ ከተማ የፖሊዮ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልልና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፖሊዮ (የልጅነት ልምሻ) በሽታ የመከላከያ ክትባት መሰጠት ጀምሯል፡፡ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት መርሐ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት እደሚሰጥ ነው የተመላከተው፡፡ በአፋር ክልል…

የነዳጅ ግብይት በዲጂታል ሲስተም የክፍያ አማራጮች ብቻ እንዲፈፀም እየሠራሁ ነው- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 በጀት ዓመት በሁሉም የሀገሪቱ ማደያዎች የነዳጅ ግብይት በዲጂታል ሲስተም የክፍያ አማራጮች ብቻ እንዲፈፀም ለማድረግ እየሠራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የነዳጅ የሪፎርም ስትሪንግ ኮሚቴ በ2017…

በመዲናዋ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና ተቋማት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2016 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ተቋማት እውቅና ተሰጥቷል። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የከተማ አስተዳደሩ…

በጋምቤላ ክልል የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የፖሊዮ (የልጅነት ልምሻ) በሽታ የመከላከያ ክትባት መሰጠት መጀመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለአራት ቀናት የሚቆየው የክትባት ዘመቻ በሁሉም የክልሉ ወረዳዎችና የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች…

በአማራ ክልል የፖሊዮ ክትባት መሠጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የመጀመሪያ ዙር የልጅነት ልምሻ (የፖሊዮ) መከላከያ ክትባት መሠጠት ጀምሯል፡፡ ዛሬ የተጀመረው ክትባት ከአሁን በፊት ለተከተቡም ሆነ ላልተከተቡ ከአምስት ዓመት በታች ለሆኑ ሕጻናት እንደሚሠጥ የክልሉ…

ከሠራዊቱ ጋር በቅንጅት በመሠራቱ አንፃራዊ ሰላም ሰፍኗል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ተቀናጅቶ ባከናወነው ሥራ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንጻራዊ ሰላም መስፈኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። በክልሉ እና አጎራባች አካባቢዎች የተገኘውን አንፃራዊ…

የአፋር ክልል ተወካዮች ለሀገራዊ ምክክሩ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የክልሉን የመጨረሻ አጀንዳ እንዲያደራጁ የተመረጡ 25 ተወካዮች ያደራጁትን አጀንዳ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክበዋል። ከመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የነበረው…