በአገልግሎት አሰጣጥ እምርታ ለማምጣት እየሰራን እንገኛለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንደ ሌሎች የልማት ስራዎቻችን ሁሉ በአገልግሎት አሰጣጥም እምርታ ለማምጣት እየሰራን…
ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ የመንግስትና የግል ዘርፉ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ መንግሥት በዘርፉ ከተሰማሩ የግል ተቋማት ጋር በቅንጅት ሊሰራ ይገባል አሉ የዘርፉ ባለሙያዎች…
ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትኩረት ሊሰጡ ይገባል – የተባበሩት…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን የልማት…
የሳተላይት መረጃን ያለማቋረጥ የሚቀበል ቴክኖሎጂ ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የሳተላይት መረጃን ያለማቋረጥ የሚቀበል ቴክኖሎጂ ስራ አስጀመረ።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር…
ኢትዮ ቴሌኮም 3ኛውን ፈጣን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ሥራ አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባውንና ሦስተኛውን ፈጣን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ሥራ አስጀምሯል።
የኢትዮ…
ኢትዮጵያ ዲጂታል ክህሎትን በመገንባት ተወዳዳሪነትን እየፈጠረች ነው – የተባበሩት መንግስታት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ዲጂታል ክህሎትን በመገንባት ተወዳዳሪነትን እየፈጠረች ነው አሉ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የኢትዮጵያ…
ኢንስቲትዩቱ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያከናወናቸውን 56 ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶች በዓለም አቀፍ ጆርናሎች ተደራሽ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያከናወናቸውን 56 ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶች በዓለም አቀፍ ጆርናሎች…
ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና እስካሁን ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዜጎች ሥልጠናውን በማጠናቀቅ…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሳይበር ጥቃትና ዲጂታል ማጭበርበርን ለመከላከል እየሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችና ዲጂታል ማጭበርበርን ለመከላከል በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ።
ባንኩ የሳይበር…