Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

Uncategorized

ዶ/ር አብርሃም በላይ ከሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ በሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር አብዱልከድር መሐመድ ኑር ከተመራው ልዑካ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለትዮሽ የሰላምና የደኅንነት ጉዳዮች እንዲሁም በቀጣናው የፀጥታ ሁኔታ መክረዋል፡፡…

በብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ከንቲባዎችና የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ሐዋሳ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሲዳማ ክልል አስተናጋጅነት ነገ በሚከበረው 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ፣ ከንቲባዎችና የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሐዋሳ ከተማ መግባት ጀምረዋል። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

በዩኒቨርሲቲዎች መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች ስም የተሰራጨው አቋም ከማህበሩ እውቅና ውጭ መሆኑን የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች ስም የተሰራጨውን አቋም ማህበራችን አያውቀውም ሲል የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ለኢዜአ በላከው መግለጫ ማህበሩ ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ ትምሀርት…

ሶማሊያ አልሸባብን በማዳከም ረገድ የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሃይል አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አልሸባብን በማዳከም እና በማጥፋት ረገድ የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሃይል አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው ሲሉ የሶማሊያ ብሔራዊ ሠራዊት የ43ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል አሊ መሃመድ ገለጹ፡፡ ጄኔራል አሊ መሀመድ ከኢትዮጵያ 7ኛ ሞተራይዝድ…

በመዲናዋ ለቀጣይ ሶሰት ወራት የሚቆይ የፅዳት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ “ከተማዬን አፀዳለሁ፤ ፅዳትን ባህል አደርጋለሁ” በሚል መሪ ቃል ለቀጣይ 3 ወራት የሚቆይ  የፅዳት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ንቅናቄውን…

“አሚን አዋርድ” የተሰኘ የሥራ ፈጠራ ውድድር ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቢሲኒያ ባንክ “አሚን አዋርድ” የተሰኘ የሥራ ፈጠራ ውድድር ይፋ አደረገ። ውድድሩ በአቢሲኒያ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በኩል የተዘጋጀ ሲሆን የማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ተከናውኗል። የመነሻ ፋይናንስ ላጡ የስራ ሀሳብ ላላቸው…

በአዲስ አበባ በሚካሄደው አህጉር አቀፍ የወጣቶች ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ እንግዶች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለእንግዶቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች እና ሚኒስትሮች ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተለያዩ የአፍሪካ ገገራት ልዑካን ፣ ወጣቶች እና የቀድሞ ፓን አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ቤተሰቦች በጉባኤው…

ኢትዮጵያ ለሀገር በቀል የባህል መድሃኒቶች በጤና ስትራቴጂዋ ትኩረት እንደሰጠች የጤና ሚኒስትሯ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ሕክምና በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአለም ዓቀፍ ደረጃ ለዘመናዊ ሕክምና መሰረት ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገልፀዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በየም ልዩ ወረዳ በቦር ተራራ ዓመታዊ የባህል መድሐኒት ለቀማ ተካሂዷል፡፡ ዶክታር…

ተመድ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን ማሻሻያ እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን የተሻሻለ፣ ብቁ እና ሊተገበር የሚችል ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት የተከበረውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቀን አስመልክቶ…