Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አሜሪካ ኩባ ላይ የጣለችውን የንግድ ማዕቀብ እንድታነሳ ተመድ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ኩባ ላይ የጣለችውን ለአሥርት ዓመታት ያኅል የዘለቀ የንግድ ማዕቀብ እንድታነሳ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለ31ኛ ጊዜ ጠየቀ፡፡
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባዔውን በትናንትናው ዕለት አካሂዷል፡፡
ጉባዔው ኩባ…
በጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን የሊቢያ አካባቢዎች መልሶ ለመገንባት ዓለም ዓቀፍ ኮንፈረንስ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ በደረሰው ከባድ የጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መልሶ ለመገንባት ዓለም ዓቀፍ ኮንፈረንስ መጀመሩ ተገለጸ፡፡
ትናንት ተጀምሮ ዛሬም የቀጠለው ኮንፈረንስ የሚካሄደው በፈረንጆቹ ባሳለፍነው መስከረም ወር ላይ የሊቢያን ከተሞች…
ጆ ባይደን የእስራዔል-ሃማስ ጦርነት “ጋብ” እንዲል ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የእስራዔል-ሃማስ ጦርነት “ጋብ” እንዲል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ባይደን የተኩስ አቁም ጥሪያቸውን ለሁለቱ ወገኖች ያስተላለፉት በሚኔሶታ ተገኝተው 200 ለሚጠጉ ደጋፊዎቻቸው የገጠር ልማት ላይ የቅስቀሳ ንግግር እያሰሙ…
28 ሀገራት በሰው ሰራሽ አስተውሎት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ቻይና፣ ስድስት የአውሮፓ ህብረት ዓባል ሀገራትን ጨምሮ 28 ሀገራት በሰው ሰራሽ አስተውሎት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።
እንግሊዝ የሀገራት መሪዎችን እና ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችን…
ከጋዛ ወደ ግብፅ የሚወስደው የራፋ ድንበር መሻገሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከፍቷል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጋዛ ወደ ግብፅ የሚወስደው የራፋ ድንበር መሻገሪያ የእስራኤል-ሃማስ ግጭት ከጀመረ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከፍቷል።
የተጎዱ ሰዎችን የያዙ አምቡላንሶችም ከጋዛ ወደ ግብፅ የገቡ ሲሆን፥ እስካሁን ቢያንስ ሰባት ተጎጂዎች ግብፅ…
ኤልኒኖ ባስከተለው ድርቅ በፓናማ ቦይ የመርከቦች ቁጥር ሊቀነስ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓናማ ቦይ በ70 ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ድርቅ በመመታቱ ምክንያት መተላለፊያውን የሚጠቀሙ መርከቦችን ቁጥር የበለጠ እንደሚቀንስ ባለስልጣናት ተናግረዋል።
የፓናማ ቦይ አስተዳደር ከፈረንጆቹ 1950 ጀምሮ በጥቅምት ወር ታይቶ የማይታወቅ…
እስራኤል አንድ የሃማስ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ መግደሏን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በፈጸመችው የአየር ላይ ጥቃት አንድ የሃማስ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ መግደሏን አስታውቃለች፡፡
ኢብራሂም ቢአሪ የተባለው የሃማስ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ የእስራኤል ጦር በጋዛ ሠርጥ አካባቢ በፈጸመው የአየር ላይ ጥቃት ነው የተገደለው፡፡…
አሜሪካ በሃማስ እና እስራኤል መካከል ተኩስ አቁም እንዲደረግ የቀረበውን ጥሪ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሃማስ እና በእስራኤል መካከል ተኩስ አቁም እንዲደረግ የቀረበውን ዓለም አቀፋዊ ጥሪ እንደማትቀበል አስታወቀች፡፡
የአሜሪካ ብሔራዊ ደኅንነት ቃል አቀባይ ጆን ኬርቢ፥ በእስራኤል እና በሃማስ መካከል ተኩስ አቁም ይደረግ ለማለት ትክክለኛው…
ቻይና በሣይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያውን የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔዋን ልታካሂድ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሣይንስና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮረ የመጀመሪያውን የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔዋን ልታካሂድ መሆኗን አስታወቀች።
የሀገሪቱ መንግስት ምክር ቤት መረጃ ጽህፈት ቤት በሰጠው መግለጫ ነው ጉባዔው በደቡብ ምዕራብ ቻይና ቾንግቺንግ ማዘጋጃ ቤት በፈረንጆቹ…
የአዕምሮ ህሙማንን በሰንሰለት ማሰር ሊታገድ እንደሚገባ ሂዩማን ራይትስ ዎች አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች የአዕምሮ ህሙማንን በሰንሰለት ማሰር ሊታገድ እንደሚገባ አሳስቧል።
ድርጅቱ የአዕምሮ ህሙማንን አያያዝ አስመልክቶ በጋና ሁለት ማዕከላት ላይ ባደረገው ጥናት፥ ጋና በፈረንጆቹ 2017…